ዳሸን ባንክ ከኢትዮጵያ ውጭ ለንግድ ሥራ የሚጓዙ ደንበኞቹ ግብይታቸውን በውጭ ምንዛሪ ለመፈጸም የሚያስችላቸው የዴቢት ካርድ ይፋ ሲያደርግ፣ አቢሲኒያ ባንክ ደግሞ ዓይነ ሥውራን የሚገለገሉበት ኤቲኤም አገልግሎት ላይ አዋለ፡፡ ሁለቱ ባንኮች ሐሙስ ጥቅምት 25 ቀን 2014 ዓ.ም. ይፋ ያደረጉዋቸው አዲሶቹ አገልግሎቶቻቸው በባንክ ኢንዱስትሪው ውስጥ ለመጀመርያ ጊዜ የሚተገበሩ ስለመሆናቸው ባንኮቹ በሰጡዋቸው መግለጫዎች አመልክተዋል፡፡ ዳሸን ባንክ አሜሪካን ኤክስፕሬስ የተሰኘውን …
አርች ኮልድ ሶልሽንስ ከ2.9 ቢሊዮን ብር በላይ የሆነ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክት በኢትዮጵያ ለመተግበር ፍላጎት ማሳየቱ ተጠቆመ
መሠረቱን በእንግሊዝ አገር ያደረገና በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ድርጅቶች ድጋፍ የሚንቀሳቀስ አርች ኮልድ ሶልሽንስ የተባለ ድርጀት ከ2.9 ቢሊዮን ብር በላይ የሆነ የማቀዝቀዣ መጋዘን ግንባታ ኢንቨስትመንት ፕሮጀክት በኢትዮጵያ ለመተግበር ፍላጎት ማሳየቱ ተጠቆመ፡፡ ድርጅቱ በቂሊንጦ የኢንዱስትሪ ፓርክ የማቀዝቀዣ መጋዘን (የኮልድ ቼይን ፋሲሊቲ) የሚያቀርብ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን፣ ይህም መድኃኒት፣ ምግብና ሌሎች ሊበላሹ የሚችሉ ምርቶችን በዝቅተኛ የአየር ሁኔታ እንዳይበላሽ ለማቆየት …
Government lifts tax on food items
In an effort to curb and control the rising inflation and enhance the purchasing capacity of the public, the government removed the tax levied on basic commodities such as wheat, edible oil, sugar and rice as of September 3, 2021. The Value Added Tax (VAT) that has been levied on items such as pasta, …
Ernst & Young to advise privatization of sugar factories
Ernest & Young Global Ltd won a bid floated by the Public Enterprises Holding and Administration Agency to advice the government in its preparations to privatize state owned sugar industries. It is to be recalled that in Early April, the Agency invited interested bidders for a Transaction Advisor to provide privatization transaction advisory services for the …