ሕብረት ባንክ አ/ማ በቅርንጫፉ በኩል ለሰጠዉ ብድር በመያዣነት የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ተሽከርካሪዎች በአዋጅ ቁጥር 97/90፣216/92 እና 1147/2011 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልፅ ሐራጅ (ጨረታ) አወዳድሮ ይሸጣል፡፡

hibret-bank-done-logo-reportertenders-7

Overview

  • Category : Vehicle Foreclosure
  • Posted Date : 01/30/2023
  • Closing Date : 02/24/2023
  • Phone Number : 0114700315
  • Source : Reporter

Description

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ

ሕብረት ባንክ አ/ማ በቅርንጫፉ በኩል ለሰጠዉ ብድር በመያዣነት የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ተሽከርካሪዎች በአዋጅ ቁጥር 97/90፣216/92 እና 1147/2011 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልፅ ሐራጅ (ጨረታ) አወዳድሮ ይሸጣል፡፡

ተራ ቁጥርአበዳሪ ቅርንጫፍየተበዳሪና አስያዥ ስምየሰሌዳ ቁጥርየተሽከርካሪው አይነትየሻንሲ ቁጥርየሞተር ቁጥርየሐራጅ መነሻ ዋጋ ብር( ቫትን ሳይጨምር)ሐራጁ የሚካሄድበት ቀንና ሰዓት
1 

 

 

 

ፋሲል

 

 

 

አቶ ሲሳይ ረታ አድገህልኝ

ኢት-03-90323ኢቬኮ ጣሊያን ፈሳሽ ጭነትWJME3TRS40C362705F3BEE681G*B220-25 1109*5,500,000.00የካቲት 16 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 – 4፡00 ሰዓት
2ኢት-03-27910ተሳቢ ፈሳሽ ጭነትEACCBBMEEH00000971,600,000.00የካቲት 16 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 – 5፡00 ሰዓት
3ኢት-03-90320ኢቬኮ ጣሊያን ፈሳሽ ጭነትWJME3TRS40C362706F3BEE681G*B220-25 1156*5,300,000.00የካቲት 16 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00 – 6፡00 ሰዓት
4ኢት-03-27909ተሳቢ ፈሳሽ ጭነትEACCBBMEEH00000981,500,000.00የካቲት 16 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 – 9፡00 ሰዓት
5ኢት-03-90457ኢቬኮ ጣሊያን ፈሳሽ ጭነትWJME3TRS40C362707F3BEE681G*B220-25 1153*5,986,957.00የካቲት 16 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 – 10፡00 ሰዓት
6ኢት-03-27763ተሳቢ ፈሳሽ ጭነትEACCBBMEEH00000992,734,783.00የካቲት 16 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 -11፡00 ሰዓት

የሐራጅ ደንቦች፡-

  1. ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ በሕብረት ባንክ አ/ማ (Hibret Bank S.C) ስም የተሰራ የባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡
  2. አሸናፊ የሆነ ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በአስራ አምስት ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ ካልከፈለ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል፡፡በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሀራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃል፡፡
  3. በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ተበዳሪዎች እና አስያዦች ብቻ ናቸው፡፡ተጫራቾች በሐራጅ ለመሳተፍ ሲመጡ መታወቂያ መያዝ አለባቸው፡፡ተጫራቾች የሕግ ሰውነት የተሰጣቸው ከሆኑ ሕጋዊ ሰውነት ያገኙበትን የዋና ምዝገባ ምስክር ወረቀት እና ሐራጁን ለመሳተፍ የቀረበው ሰው ስልጣኑን የሚያሳይ በሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ፅ/ቤት ወይም በተመሳሳይ ፅ/ቤት የፀደቀ የመመስረቻ ጽሑፍ (የመተዳደሪያ ደንብ)፣ቃለ ጉባኤ ወይም የውክልና ሰነድ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  4. የሐራጅ ሽያጩ የሚካሄደው በሕብረት ባንክ አ.ማ ዋና መሥሪያ ቤት ሕንጻ (ሕብር ታወር) 26ኛ ፎቅ ሕግ አገልግሎት መምሪያ ባለው የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ነው፡፡
  5. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሰዓት ሰላሳ ደቂቃ በፊት ይደረጋል፡፡
  6. ለሐራጅ የቀረቡትን ንብረቶች ለመጎብኘት የሚፈልግ ተጫራች ከሕብረት ባንክ አ/ማ ሕግ አገልግሎት መምሪያ ጋር አስቀድሞ ቀጠሮ በመያዝ ከጨረታው ቀን ሶስት ቀናት አስቀድሞ መጎብኘት ይችላል፡፡
  7. የጨረታው አሸናፊ (ገዥ)የተጨማሪ እሴት ታክስ  የሚከፍል ሆኖ በተጨማሪም ገዢ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ የታክስና ግብር የስም ማዛወሪያ ጭምር ገዥ (የጨረታው አሸናፊ) ይከፍላል፡፡
  8. ባንኩ ጨረታውን በማንኛውም ጊዜ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  9. ለተጨማሪ መረጃ፡ ፋሲል ቅርንጫፍ፡ በስልክ ቁጥር 0581 11 68 70/46 ወይም ሕግ አገልግሎት መምሪያ፡ 0114 70 03 15/47/0115 57 37 72 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡