በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 03 የሚገኘው ፋና ቦሌ ሸ/ኃ/የተ/የህ/ሥ/ማህበር በስሩ ለሚገኙ 4 ማዕከላትና አንድ ማስተባበሪ ጽ/ቤት የኤሌክትሮኒክስ፣የቢሮ ዕቃዎች ፣እስቴሽነሪ ፣የፅዳት ዕቃዎችና የህትመት ሰነዶች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
Overview
- Category : Purchases
- Posted Date : 01/04/2023
- Phone Number : 0116629510
- Source : Reporter
- Closing Date : 01/16/2023
Description
የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 03 የሚገኘው ፋና ቦሌ ሸ/ኃ/የተ/የህ/ሥ/ማህበር በስሩ ለሚገኙ 4 ማዕከላትና አንድ ማስተባበሪ ጽ/ቤት የኤሌክትሮኒክስ፣የቢሮ ዕቃዎች ፣እስቴሽነሪ ፣የፅዳት ዕቃዎችና የህትመት ሰነዶች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም
- ተጫራቾች በዘረፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ የሥራ ፈቃድ ፣የምዝገባ ምስክር ወረቀት እና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት ወቅታዊ የግብር ከፍያ ማረጋገጫ የቫት /የተጨማሪ እሴት ታክስ/ ተመዝጋቢ የሆኑ ከማዕከላችን ከ17/18 ህ/ል/ማዕከል የሚገዙ እቃዎችን ስም ዝርዝርና ብዛት የያዙ ሰነዶች በመግዛት ቫትን ጨምሮ ጠቅላላ ዋጋ ማስገባት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች አሻሚና ግልጽ ባልሆነ ሁኔታ የጨረታ ዋጋ በመሙላት መወዳደር (ለመወዳደር መሞከር) ከጨረታ ውጭ ያደርጋል፡፡
- ሰነድ ሊወስዱ ሲመጡ የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ ሰነድ መግዛት ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ከአንድ በላይ ማስገባት አይችሉም፡፡
- ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ፖስታ በሰም ታሽጎ ፓስታዎቹ ላይ አድራሻና የድርጅቱን ስም በመጻፍ ህጋዊ ማህተም በማሳረፍ እና በመፈረም ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው በወጣበት በአስረኛው ቀን ከጧቱ ከ4፡00 ሰዓት ላይ የጨረታው ሣጥን ይዘጋና በዕለቱ 4፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ የ17/18 ህብረተሰብ ልማት ማዕከል ይከፈታል፡፡ መያያዝ ያለበት በዘረፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ የሥራ ፈቃድ የምዝገባ ምስክር ወረቀት የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት ወቅታዊ የግብር ከፍያ ማረጋገጫ የቫት /የተጨማሪ እሴት ታክስ/ ተመዝጋቢ የሆኑ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት አየር ላይ የሚውል ሲሆን ዕለቱ የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
- የጨረታው ሳጥን ከታሸገና ሰነዶቹ መከፈት ከተጀመረ በኋላ የሚመጣ ማንኛውም ተጫራች ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ የጨረታውን መመሪያ አለማክበር ከጨረታው ያሰርዛል፡፡
- በጨረታው አሸናፊ የሆነ ድርጅት ባሸነፈው የዕቃ ልክ መሰረት በአድራሻው በስሙ ቼክ ተሰርቶለት ዕቃውን ገቢ ሲያደርግ ክፍያ ይፈፀምለታል ሆኖም ለክፍያው ህጋዊ ደረሰኝ የድርጅቱን ቲን ቁጥር አስገብቶ ይቆርጣል፡፡
- ዕቃዎቹን ከሚጠበቀው ከፍተኛ ጥራት እና ብዛት በተፈለገው መጠን ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
- ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ፡- ቅዱስ ገብርኤል ሆስፒታል ወረድ ብሎ በድሪያ ሞል ፊት ለፊት 17/18 ህ/ል/ማዕከል ግቢ ውስጥ
ለበለጠ መረጃ 0116 629510/0116 186352/0116 622196