ቡና ኢንሹራንስ አ.ማ ለመጪው አደሰ ዓመት የጠረጲዛ የቀን መቁጠሪያ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
Overview
- Category : Packaging & Papers
- Posted Date : 04/16/2021
- Phone Number : 0111263103
- Source : Reporter
- Closing Date : 04/20/2021
Description
በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂየ
ኩባንያችን ለመጪው አደሰ ዓመት የሚያገለግል ብዛት 2000 (ሁለት ሺ)የጠረጲዛ የቀን መቁጠሪያ (Table Calendar) በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ፡-
- ተጫራቾች በሚያቀርቡት የጨረታ ሠነድ ላይ በመስኩ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው ፣የዘመኑን ግብር የከፈሉ ፣የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ እና ከፋይነት ማስረጃ ከታደሰ ታክስ ክሊራንስ ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች ዝርዝር መረጃ የያዘውን ሰነድ ከሚያዝያ 11 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 20 ቀን 2013 ዓ.ም በስራ ሰዓት እስከ ቀኑ 11፡00 ድርስ በኩባንያው ዋና/መ/ቤት ሳር ቤት ከአፍሪካ ህብረት ጀርባ ከርቸሌ ሚካኤል በሚወስደው መንገድ ቡና ኢንሹራንስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ ፋይናንስ ቢሮ የማይመለስ ብር 50 (አምሳ ብር) እየከፈሉ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ ፡፡
- ተጫራቾች ዝርዝር መረጃ የያዘውን ሰነድ ከሚያዝያ 21 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 25 ቀን 2013 ዓ.ም በስራ ሰዓት እስከ ቀኑ 11፡00 ድርስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች ብር 10,000.00 (አስር ሺ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (CPO) ቡና ኢንሹራንስ አ.ማ በሚል ስም ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች በሚገዙት ሰነድ ላይ በሰፈረው ዝርዝር መረጃ መሠረት ለእያንዳንዱ የሚጫረቱበትን ዋጋ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ በማካተት በግልፅ ሞልተው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው ሚያዝያ 25 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ተዘግቶ ሚያዝያ 26 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኩባንያው መሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
- ተጫራቾች ተጨማሪያ ማብራሪያ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር +251 11-1-26 31 43 ወይም 251 11-1-26 31 03 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
- ኩባንያው ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ ፡- ቡና ኢንሹራንስ አ.ማ ዋና መ/ቤት (ሳር ቤት)
ፋሲሊቲና ግዥ ዋና ክፍል (ቤዝመንት)
የስልክ ቁጥር 011-1-26 31 03