አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በሰንጠረዡ ላይ የተዘረዘሩትን ንብረቶች በግልፅ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

Lion-International-bank-logo

Overview

  • Category : Vehicle Foreclosure
  • Posted Date : 02/01/2023
  • Closing Date : 02/24/2023
  • Phone Number : 0116627120
  • Source : Reporter

Description

 

በድጋሚ/ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ

አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በሰንጠረዡ ላይ የተዘረዘሩትን ንብረቶች በግልፅ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

 

 

የተበዳሪው ስም

አበዳሪ ቅርንጫፍ

 

 

የንብረት አስያዥ ስም

 

የመኪናዉ ዓይነት፤ የሰሌዳ ቁጥር፤ የሻንሲ ቁጥርና የሞተር ቁጥር

 

የጨረመነሻ ዋጋ

 

 

ጨረ የሚከናወንበት ቀን ሰዓት

 

 

የመኪና  ዓይነትየሰሌዳ ቁጥርየሞተር ቁጥርየሻንሲ ቁጥር የተሰራበት አመት
መኩሪያ አያሌዉ መድኃኒት ቦሌ መድኃኒዓለምዘመን ኢትዮጵያ አስመጪና ላኪአዉቶሞቢልአአ-03-A69288F8DN6129134MA3JFB32S00D736122018

 

 

856,000.00 የካቲት 17 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-6፡00
 

 

መኩሪያ አያሌዉ

 

አነስተኛ የህዝብ አዉቶብስአአ-03-A67321JE493Q1*30090017*LL3AAADD4GA709953 

2016

 

920,000.00የካቲት 17 ቀን 2015 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00-10፡00
መ/ የህዝብ አዉቶብስአአ-03-A6730689924203LL3ADADE8JA0310052018

 

 

2,000,000.00የካቲት 20 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-6፡00
ክፍሎም ገ/ህይወት 

 

መገናኛ

 

 

ክፍሎም ገ/ሂወት

 

 ፎርድ ሬንጀር ባለ ሁለት ጋቢናአአ-03-01-85939PF2H-PCK49274*6FPPXXMJ2PCK49274*2012

 

 

1,250,000.00የካቲት 20 ቀን 2015 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00-10፡00
ፎርድ ሬንጀር ባለ ሁለት ጋቢናአአ-03-01-85945PF2H-PCC45778*6FPPXXMJ2PCC45778*2012

 

1,700,000.00የካቲት 21 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-6፡00

ማሳሰቢያ፡

  1. ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (¼) ወይም 25% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (CPO) በማቅረብ መጫረት  ይችላሉ፡፡
  2. ጨረታ የሚካሄድበት ቦታ፡- በአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ዋና መስሪያ ቤት ሌክስ ፕላዛ ህንፃ ቅጥር ግቢ ውስጥ ነው፡፡
  3. የተጫራቾች ምዝገባ የሚከናወነው ጠዋት ለሚንሄድ ጨረታ ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 ከሰአት 8፡00-9፡30 ነዉ፡፡
  4. የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በአስራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡
  5. በጨረታው የተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ይመለስላቸዋል፡፡
  6. በተጠቀሰው ሰዓት ውስጥ ጨረታው ካልተጠናቀቀ ጨረታው ሊራዘም ይችላል፡፡
  7. ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል፡፡
  8. በንብረቱ ማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈል ማንኛውም ክፍያ ወይም ግብር ተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ ገዥው ይከፍላል፡፡
  9. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡
  10. ተበዳሪዎች እና አስያዦች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው የጨረታዉን ሂደት ለመከታተል በተጠቀሰው ቦታ እና ሰዓት እንድትገኙ እያሳሰብን ካልተገኛችሁ በሌላችሁበት ጨረታው የሚከናወን መሆኑን እንገልፃለን፡:

ለበለጠ ማብራርያ አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ዋና መ/ቤት  ሕግ አገልግሎት መምሪያ በስልክ ቁጥር 011-662-71-20 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

አንበሳ  ኢንተርናሽናል ባንክ ..