ኮከብ አፍሪካ ድንበር ተሻጋሪ ደረጃ 1-ሀ የደረቅ ጭነት ማመላለሻ ባለንብረቶች ማህበር የ2012-13 የሥራ ዘመን ሂሳብ በጨረታ አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል፡፡
Overview
- Category : Auditing Related
- Posted Date : 08/06/2022
- Phone Number : 0929907987
- Source : Reporter
- Closing Date : 08/19/2022
Description
ኮከብ አፍሪካ ድንበር ተሻጋሪ ደረጃ 1-ሀ የደረቅ ጭነት ማመላለሻ ባለንብረቶች ማህበር
የሂሳብ ምርመራ ሥራ ጨረታ ማስታወቂያ
ማህበሩ የ2012-13 የሥራ ዘመን ሂሳብ በጨረታ አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
- በዘርፉ በዘመኑ የታደሰ የንግድ ምዝገባ ማቅረብ የሚችሉ፤
- በዘመኑ የታደሰ ንግድ ሥራ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ፤
- የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፤
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 3,000.00 ማስያዝ ይኖርባቸዋል፤
- ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ የማስረከቢያ ጊዜ መጥቀስ አለባቸው፤
- ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፤
ስለሆነም በጨረታ ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የጨረታው ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የሥራ ቀናት ውስጥ በማህበሩ ዋና ጽ/ቤት አ/አ ማረሚያ ቤት አካባቢ ቃሊቲ ሸገር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ላይ ቢሮ ቁጥር 408 በመገኘት እንዲያቀርቡ ይጋብዛል፡፡
ለበለጠ መረጃ የስልክ ቁጥራችን፡- 09 29 90 79 87 እና 09 29 90 79 86