ወጋገን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ከዚህ ቀጥሎ የቀረበውን ንብረት በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Overview
- Category : House & Building Foreclosure
- Posted Date : 10/19/2022
- Phone Number : 0115524976
- Source : Reporter
- Closing Date : 11/17/2022
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ
ቁጥር ወጋገን 03/2015
ወጋገን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ከዚህ ቀጥሎ የቀረበውን ንብረት በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ
3፡00-6፡00
ተ.ቁ
የተበዳሪው ስም
የንብረት አስያዥ ስም
አበዳሪው ቅርንጫፍ
የንብረቱ አድራሻ
የቦታው ስፋት
የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር
የንብረቱ ዓይነት/የይዞታው አገልግሎት
የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር
ጨረታው የሚከናወንበት ጊዜ
ከተማ
ክ/ከተማ
ቀበሌ
ቀን
ሰዓት
1
ጉጂ ቡና ላኪ ኃ/የተ/የግ/ማህ
ግርማ ኤዴማ ባሳዬ
ቦሌ ቅርንጫፍ
አ.አ
ቦሌ
06
388 ካሬ ሜትር
ቦሌ/06/34/4805/16522/01
ለመኖሪያ
34,485,736.64
12/03/2015 ዓ./ም
ጠዋት
ማሳሰቢያ
- ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው የጨረታ መነሻ ዋጋ ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (C.P.O) በወጋገን ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት በጨረታው ዕለት በመቅረብና በመመዝገብ በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡፡
- የጨረታ አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በ15 /አስራ አምስት/ ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፣ ላላሸነፉት ተጫራቾች ግን ያስያዙት ሲፒኦ ይመለስላቸዋል፡፡
- የባንኩን የብድር ፖሊሲ እና ፕሮሲጀር የሚጠይቃቸውን መስፈርቶች ለሚያሟላ የጨረታ አሸናፊ ባንኩ የንብረቱን የሐራጅ ጨረታ ዋጋ 25% ድረስ ብድር ሊያመቻች ይችላል፣
- ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል፡፡
- ጨረታው የሚካሄደው በወጋገን ባንክ ዋና መስሪያ ቤት 9ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው መሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ ነው፡፡
- የምዝገባ ሰዓት ጨረታው በሚካሄድበት እለት ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 5፡00 ሰዓት ብቻ ነው፡፡
- ለጨረታ የቀረበውን ንብረት ለመጎብኘት የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የጉብኝት ፕሮግራም ከባንኩ ህግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ጋር አስቀድሞ ቀጠሮ በማስያዝ መጎብኘት ይቻላል፡፡
- ተበዳሪው/ንብረት አስያዥ በጨረታው ቀንና ሰዓት በቦታው ላይ መገኘት ይችላሉ፤ ነገር ግን ተበዳሪው/ንብረት አስያዥ በጨረታ ቀንና ሰዓት በቦታው ባይገኙ ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ጨረታው ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች ወይም የተጫራቾች ህጋዊ ተወካዮች ብቻ ናቸው፡፡
- ማንኛውንም ለመንግስት ሊከፈል የሚገባውን ክፍያ ሙሉ በሙሉ የሊዝ ክፍያን እና ተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ የጨረታ አሸናፊ የሚከፍል ይሆናል፡፡
- ለበለጠ ማብራሪያ ወይም የጉብኝት ቀጠሮ ለማመቻቸት ወጋገን ባንክ አ.ማ ህግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት 0115-52-49-76 መደወል ይችላሉ፡፡
- ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡
ወጋገን ባንክ አ.ማ