ዘመን ባንክ አ.ማ. አዲስ ላስገነባው ባለ 32 ወለል ህንፃ ለሰራተኞች ካፍቴሪያ እና ሬስቶራንት አገልግሎት በዘርፉ ተሰማርተው አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ ድርጅቶችን አወዳድሮ በውድድሩ ብቁ ከሚሆን ድርጅት ጋር ለ2 (ሁለት) አመት በሚቆይ የውል ስምምነት መስጠት ይፈልጋል፡፡
Overview
- Category : Catering Service
- Posted Date : 01/16/2023
- Phone Number : 0115575825
- Source : Reporter
- Closing Date : 02/04/2023
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
የሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ
የጨረታ ቁጥር: ZB/28/2023
ዘመን ባንክ አ.ማ. አዲስ ላስገነባው ባለ 32 ወለል ህንፃ ለሰራተኞች ካፍቴሪያ እና ሬስቶራንት አገልግሎት በዘርፉ ተሰማርተው አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ ድርጅቶችን አወዳድሮ በውድድሩ ብቁ ከሚሆን ድርጅት ጋር ለ2 (ሁለት) አመት በሚቆይ የውል ስምምነት መስጠት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መካፈል የምትችሉ መሆኑን ይገልፃል፡፡
- በዘርፉ የተሰማሩ እና የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የንግድ ምዝገባ ሰርተፍኬት ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የግብር ከፋይ መለያ /TIN/ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የጨረታውን የቴክኒካል እና የፋይናንሻል ሰነዶቻቸውን ኦሪጂናል እና ኮፒ ለየብቻ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 200,000.00 (ብር ሁለት መቶ ሺህ) በCPO ወይም ሁኔታ ላይ ባልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ከመክፈቻው ሰዓት በፊት ከቴክኒክ መጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸው፡፡
- የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 00 (ብር ሁለት መቶ) በሂሳብ ቁጥር 1031710004707010 በማንኛውም የዘመን ባንክ ቅርንጫፍ በመክፈል ከሰኞ እስከ አርብ ጠዋት ከ2፡30 እስከ 6፡00 ሰዓት ከሰዓት በኋላ ከ 7፡00 እስከ 11፡00 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡00 ሰዓት ከባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት 15ኛ ፎቅ የግዥና ውል አስተዳደር መምሪያ ቀርበው መውሰድ ይችላሉ፡፡
- ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጥር 26 ቀን 2015 ዓ.ም በ3፡00 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ በ3፡15 ሰንጋተራ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግድ ስራ ት/ቤት ፊት ለፊት15ኛ ፎቅ የግዥና ውል አስተዳደር መምሪያ ይከፈታል፡፡
- ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፡-
አድራሻ፡– ሰንጋተራ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የንግድ ሥራ ት/ቤት ፊት ለፊት 15ኛ ፎቅ
የግዥና ውል አስተዳደር መምሪያ፣ ስልክ ቁጥር 0115575825/0115574052
ዘመን ባንክ አ.ማ
Ras Abebe Aragaye St. P.O. Box 1212 Tel. +251115573525/+251115575825/+251115574052 Addis Ababa, Ethiopia