የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

Addis-Ababa-Abattoirs-Enterprise-logo

Overview

  • Category : Pipes & Tubes
  • Phone Number : 0114652294
  • Source : Reporter
  • Posted Date : 06/01/2021
  • Closing Date : 06/22/2021

Description

የግዥ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 6/2ዐ13

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

  1. Supply and installation of HDPE Pipes & Fittings (OD 180mm, PN10) including civil works at Akaki Branch borehole for Raw water transmission main line system
  1. ኤን ፒ አር ተሽከርካሪ ቻንሲ ላይ ለሰራተኞች ሰርቪስ አገልግሎት የሚውል የማስገንባት ሥራ አገልግሎት ግዥ፣

በዚህም መሠረት ማንኛውም ተጫራች፡-

  • በዘርፉ ወይም በተመሳሳይ ህጋዊና የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያለው፣ የተ.እ.ታ ተመዝጋቢ የሆነ እና የቲን ሰርተፍኬት ያለው፡፡
  • የማይመለስ ብር 5ዐ /አምሳ ብር/ በመክፈል በስራ ሰዓት ከግዥና ንብረት አስተዳደር የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 3ዐ ዝርዝር መረጃ የያዘውን የጨረታ ሠነድ ማግኘት ይችላል፣
  • የጨረታ ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ ለሚጫረትበት የጠቅላላ ዋጋውን 2% በሲ.ፒ.ኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ በደረሰኝ ገቢ በማድረግ ወይም በሌላ ማስያዝ ይኖርበታል፣
  • የጨረታ ሰነዶችና ከጨረታው ጋር ተያያዥ የሆኑ ሠነዶችን በፖስታ በማሸግ ከጨረታ መዝጊያው ሰዓት በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለበት፣
  • ጨረታው ሰኔ 15 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡ዐዐ ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡3ዐ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ ውስጥ ይከፈታል፡፡
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር ዐ11- 4 – 65 22 94 /ዐ11 4 66 75 ዐ1 መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት