የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፤

Addis-Ababa-Abattoirs-Enterprise-logo

Overview

  • Category : Purchases
  • Posted Date : 01/28/2023
  • Closing Date : 02/17/2023
  • Phone Number : 0114660751
  • Source : Reporter

Description

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት

ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 4/2015

የአዲስ አበባ  ቄራዎች ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፤

  1. የሲስተም ማሻሻያ ሥራዎች/Integrated Management Information System/ERP/፣
  2. የአሻራ ማሽን፣ የተለያዩ የኮምፒተር መለዋወጫዎች እና የፎቶ ኮፒ ማሽን መለዋወጫዎች፣
  3. የወንዶች ቆዳ ጫማ፣ የተለያየ አይነት የልብስ ቁልፎች እና ሌሎችም፣
  4. የውሃ ፓምኘ፣ ፓምኘ ለጨው መሣቢያ፣ ሪንግ ፓምኘ/የውሃ ፓምኘ/ እና ኮንቴይነር ጋሪ፣
  5. የተለያዩ መጠን ያላቸው ብረታ ብረቶች፣ የተለያዩ የቴክኒክ መገልገያ ዕቃዎች ስካፍፎልዲንግ እና ሌሎች፣
  6. Semi-Automated Chemistry Machine፣
  7. የላውንደሪ ማሽን ጥገና እና የበረዶ ቤት ጥገና፣

ማንኛውም ተጫራች፡-

  • በዘርፉ ወይም በተመሳሳይ ህጋዊና የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያለው፣ የተ.እ.ታ ተመዝጋቢ የሆነ እና የቲን ሰርተፍኬት ያለው፡፡
  • ለእያንዳንዱ የጨረታ ዓይነት የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል በስራ ሰዓት ከግዥና ንብረት አስተዳደር የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 3ዐ ዝርዝር መረጃ የያዘውን የጨረታ ሠነድ ማግኘት ይችላል፣
  • የጨረታ ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ ለሚጫረትበት የጠቅላላ ዋጋውን 2% በሲ.ፒ.ኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርበታል፣
  • የጨረታ ሰነዶችና ከጨረታው ጋር ተያያዥ የሆኑ ሠነዶችን በፖስታ በማሸግ ከጨረታ መዝጊያው ሰዓት በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለበት፣
  • ጨረታው የካቲት 9 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡ዐዐ ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡3ዐ ሰዓት  የሁሉም  ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ ውስጥ ይከፈታል፡፡
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር ዐ11 4 66 75 ዐ1 መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት