የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/2011 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐርጅ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

Commercial-Bank-of-Ethiopia-Logo-12

Overview

  • Category : Vehicle Foreclosure
  • Posted Date : 01/28/2023
  • Closing Date : 02/24/2023
  • Phone Number : 0115574646
  • Source : Reporter

Description

የሐራጅ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ  ንግድ  ባንክ  በአዋጅ  ቁጥር 97/90 እና 1147/2011  በተሰጠው  ስልጣን  መሰረት  ቀጥሎ የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐርጅ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

 

ተ.ቁ

 

 

የተበዳሪው ስም

 

የንብረት አስያዥ ስም

የመያዣ ንብረቱ መለያ 

የሐራጅ መነሻ

ዋጋ (ብር)

ሐራጁ የሚከናወንበት 

 

ምርመራ

የተሽከርካሪው አይነትየሰሌዳ ቁጥርየሞተር ቁጥርየሻሲ/ሴሪያል ቁጥርሞዴልየሥሪት ዘመን

እ.ኤ.አ

ቀንሰዓት
1.ትድሃር ኤክስካቬሽን እና ኧርዝ ሙቪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበርተበዳሪዉ 

Power Truck 3-Axel

 

3- 62232 ኢት

 

WD615.47130217036657

 

LZZ5CLSBXDW812048

 

ZZ42573241V

20131,352,812.5014/06/2015 ዓ.ም3፡00-4፡00 ጠዋትቀረጥ አልተከፈለም
2.ትድሃር ኤክስካቬሽን እና ኧርዝ ሙቪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበርተበዳሪዉSino Truck( water truck) 3-Axel3- 62235 ኢትWD615.69130117011247LZZ5BLNF5DA741985ZZ1257n4341w20131,080,000.0014/06/2015 ዓ.ም4፡00-5፡00 ጠዋትቀረጥ ተከፍሏል
3.ትድሃር ኤክስካቬሽን እና ኧርዝ ሙቪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበርተበዳሪዉSino Truck( shower truck) 3-Axel03-62237 ኢትWD61569130117010197LZZ5BLNF7DA741986ZZ1257N4341W20131,260,000.0014/06/2015 ዓ.ም5፡00-6፡00 ጠዋትቀረጥ ተከፍሏል
4.ትድሃር ኤክስካቬሽን እና ኧርዝ ሙቪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበርተበዳሪዉSino Truck( fuel truck) 3-Axel03-62236 ኢትWD615.87130317018727LZZ5BBMF9DA741855ZZ1167M5011W20131,350,000.0014/06/2015 ዓ.ም8፡00-9፡00 ከሰዓትቀረጥ ተከፍሏል
5.ትድሃር ኤክስካቬሽን እና ኧርዝ ሙቪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር 

ተበዳሪዉ

Sany Crane Truck 3-Axel03-65730 ኢት 

ISLE29030-13TC10253320

LFCNKC5P9D2002252SYMS300J20133,206,585.9614/06/2015 ዓ.ም9፡00-10፡00 ከሰዓትቀረጥ አልተከፈለም
6.ትድሃር ኤክስካቬሽን እና ኧርዝ ሙቪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር 

ተበዳሪዉ

Fuel Truck 3-Axel03-62234WD615.87130317018737LZZ5BBMF7DA741854ZZ1167m4611w2013921,888.0015/06/2015 ዓ.ም3፡00-4፡00 ጠዋትቀረጥ ተከፍሏል
7.ትድሃር ኤክስካቬሽን እና ኧርዝ ሙቪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር 

ተበዳሪዉ

 

Wheel Loader 2-Axel

 

ሥከ-LD-1486

13030101726825868 

ZL50F-II

20131,534,680.0015/06/2015 ዓ.ም4፡00-5፡00 ጠዋትቀረጥ እና ታክስ ያልተከፈለበት
8. 

ትድሃር ኤክስካቬሽን እና ኧርዝ ሙቪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

 

ተበዳሪዉ

Truck Mounted concrete Pump 3-Axel03-65983 ኢ.ት

ሊብሬዉ ላይ የተገለጸዉ ሻንሲ በተሸከርካሪዉ ላይ ካለዉ የሚለይ

541944C0844905WDAKHCAA8CL676423334120134,217,324.0915/06/2015 ዓ.ም5፡00-6፡00

ጠዋት

ቀረጥ አልተከፈለም
9.አሊያንስ ትራንስፖርት ሰርቪስ አ.ማተበዳሪዉ 

ሰንሎንግ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቢስ (የጭነት መጠን 34 ሰዉ)

 

3- A42661 አአ

 

ISLE310-3178564846

 

LJM6HCGE7GAS04593

 

SLK6129

20131,673,719.3015/06/2015 ዓ.ም8፡00-9፡00 ከሰዓትቀረጥ አልተከፈለም
10.አሊያንስ ትራንስፖርት ሰርቪስ አ.ማተበዳሪዉሰንሎንግ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቢስ (የጭነት መጠን 34 ሰዉ)3- A42659 አአISLE310-3178564853LJM6HCGE0GAS04550 

SLK6129

20161,779,987.1915/06/2015 ዓ.ም9፡00-10፡00 ከሰዓትቀረጥ አልተከፈለም
11.አሊያንስ ትራንስፖርት ሰርቪስ አ.ማተበዳሪዉሰንሎንግ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቢስ(የጭነት መጠን 34 ሰዉ)3- A42811 አአISLE310-3178564847LJM6HCGE9GAS04577SLK61292016952,000.0016/06/2015 ዓ.ም3፡00-4፡00 ጠዋትቀረጥ አልተከፈለም
12.አሊያንስ ትራንስፖርት ሰርቪስ አ.ማተበዳሪዉሰንሎንግ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቢስ (የጭነት መጠን 34 ሰዉ)3- A42810 አአISLE310-3178564845LJM6HCGE3GAS04591SLK61292016952,000.0016/06/2015 ዓ.ም4፡00-5፡00 ጠዋትቀረጥ አልተከፈለም
13.አሊያንስ ትራንስፖርት ሰርቪስ አ.ማተበዳሪዉሰንሎንግ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቢስ (የጭነት መጠን 34 ሰዉ)3- A42660 አአISLE310-3178564956LJM6HCGE1GAS04556SLK61292016952,000.0016/06/2015 ዓ.ም5፡00-6፡00 ጠዋትቀረጥ አልተከፈለም
14.አሊያንስ ትራንስፖርት ሰርቪስ አ.ማተበዳሪዉሰንሎንግ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቢስ (የጭነት መጠን 34 ሰዉ)3- A42640 አአ 

ISLE310-3178564876

LJM6HCGE8GAS04599SLK61292016952,000.0016/06/2015 ዓ.ም8፡00-9፡00 ከሰዓትቀረጥ አልተከፈለም
15.አሊያንስ ትራንስፖርት ሰርቪስ አ.ማተበዳሪዉሰንሎንግ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቢስ (የጭነት መጠን 34 ሰዉ)3- A42700 አአISLE310-3178564844LJM6HCGE4GAS04583SLK61292016680,000.0016/06/2015 ዓ.ም9፡00-10፡00 ከሰዓትቀረጥ አልተከፈለም

በመሆኑም፡-

  1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የሐራጁን መነሻ ዋጋ 1/4 ኛ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል፡፡
  2. ሐራጅ ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አካባቢ በሚገኘው የባንኩ ዛጉዌ ህንጻ 8ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የባንኩ ሕግ ክፍል ውስጥ የሚከናወን  ይሆናል፡፡፡፡
  3. የንግድ ማህበራትን ወክሎ ለመጫረት የማህበራቱን መመስረቻ እና መተዳደርያ ደንብ የያዘና በማህበራቱ ስም ንብረት ለመግዛት ስልጣን ያለው መሆን ያለበት ሲሆን ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሰነድ በማቅረብ ይሆናል፡፡
  1. ለጨረታ የቀረቡ ተሸከርካሪዎች በጨረታ አሸንፎ የገዛ ተጫራች በሽያጩ ገንዘብ ላይ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ ይከፍላል፡፡
  2. የጨረታ አሸናፊ ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ካልከፈለ ለሐራጁ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ አይደረግለትም፡፡
  1. ንብረቶቹን መጎብኘት ለምትፈልጉ ቃሊቲ አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ አጠገብ  (የቀድሞዉ አማልጋ ሜትድ ግቢ ዉስጥ) ሲሆን፤  ተራ ቁጥር 9 እና 10 ያሉት ደግሞ ቃሊቲ ሚድሮክ ተርሚናል ገባ ብሎ ጉስቋም ማሪያም ቤተክርስትያን ፊት ለፊት (የቀድሞ ብራሌ ግቢ ዉስጥ) መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
  1. ባንኩ ሐራጁን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115-57-46-46 በመደወል ወይም ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አካባቢ በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንከ ዛጉዌ ህንጻ 8ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የፎርክሎዠር ክፍል በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል፡፡