ፀሐይ ኢንዱስትሪ አ.ማ ቃሊቲ ብረታ ብረት ፋብሪካ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ዕቃዎችና ሌሎች መገልገያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
Overview
- Category : Purchases
- Posted Date : 10/11/2022
- Phone Number : 0114344006
- Source : Reporter
- Closing Date : 10/26/2022
Description
የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 001/2015
ፀሐይ ኢንዱስትሪ አ.ማ ቃሊቲ ብረታ ብረት ፋብሪካ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ዕቃዎችና ሌሎች መገልገያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
Item type | unit | Quantity | Remark | |
Lot-1 |
-Photocopy machine | pcs | 2 | |
-Refrigerator | >> | 1 | ||
Lot-2 |
– Material Handling Belt 4mttr 5000 kg Capacity | >> | 44 | |
– Mig Welding Wire Ø1.2 | >> | 500 | ||
– Electrode Ø 3.2 | pkt | 400 | ||
Lot-3 |
-Electrical hand drill machine | pcs | 2 | |
-Chargeable drilling machine | pcs | 2 | ||
-Grinder machine | pcs | 3 | ||
-Mechanical tool box | pcs | 1 | ||
Coffee & tea machine | pcs | 1 |
በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች ስለ ጨረታው የተዘጋጅውን ዝርዝር መግለጫ ዘወትር በሥራ ሰዓት ጨረታው በጋዜጣ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ እስከ ጥቅምት 16 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ከድርጅቱ የግዢ ዋና ክፍል ቢሮ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡ ስለሆነም፡-
1.ተጫራቾች በመስኩ የታደሰ እና ሕጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸው መሆን አለባቸው፣
2.የጨረታው ተሳታፊዎች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሰነድ በታሸገ ፖስታ በማድረግ ለድርጅቱ ግዥ ዋናክፍል ቢሮ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
3.ጨረታው ጥቅምት 16 ቀን 2015 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
4.ተጫራቾች ለሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ጠቅላላ ዋጋ ቢያንስ 2% የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በሲፒኦ ወይም በጥሬ ንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
5.ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ፀሐይ ኢንዱስትሪ አ.ማ
ቃሊቲ ብረታ ብረት ፋብሪካ
ስልክ 011-434-40-06- 0114-34-01-10