ሕብረት ባንክ አ.ማ. በዑራኤል እና ቀበና ቅርንጫፎች በኩል ለሰጠዉ ብድር በመያዣነት የያዛቸዉንና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልጽ ሐራጅ (ጨረታ) አወዳድሮ ይሸጣል፡፡
Overview
- Category : House & Building Foreclosure
- Posted Date : 10/29/2021
- Phone Number : 0115549963
- Source : Reporter
- Closing Date : 12/08/2021
Description
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ፤
ሕብረት ባንክ አ.ማ. በዑራኤል እና ቀበና ቅርንጫፎች በኩል ለሰጠዉ ብድር በመያዣነት የያዛቸዉንና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልጽ ሐራጅ (ጨረታ) አወዳድሮ ይሸጣል፡፡
ተ.ቁ | የቅርንጫፍ ስም | የተበዳሪ ስም | የአስያዥ ስም | ቤቶቹ የሚገኝበት አድራሻና የቦታዉ ስፋት | የይዞታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ቁጥር | የሐራጅ መነሻ ዋጋ በብር | ሐራጁ የሚካሄድበት ቀንና ሰዓት |
1 | ዑራኤል | ሙኡዝ ተካ አብርሃ | ወ/ሮ ሮማን ሃ/ስላሴ | ለሚኩራ ክ/ከተማ (በድሮው የካ ክ/ከተማ ወረዳ 13) ፣ የቦታ ስፋት 153 ካ.ሜ የሆነ የመኖሪያ ቤት | የካ/195563/08 | 4,762,353.00 | ህዳር 28 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ ከ4፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት |
2 | ቀበና | አስራት ጌዲዮን ሽፈራው | እነ አስራት ጌዲዮን | አ.አ ከተማ፣ጉለሌ ክ/ከ ወረዳ 9 የሚገኝ፣ የቦታው ስፋት 199 ካ.ሜ የሆነ የመኖሪያ ቤት |
9/5/378850/04 |
2,485,478.00 |
ታህሳስ 5 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ ከ4፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት |
የሐራጅ ደንቦች
- ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡
- አሸናፊ የሆነዉ ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በአስራ አምስት (15) ቀናት ዉስጥ አጠቃልሎ ካልከፈለ ያስያዘዉ ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል፡፡ በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሀራጅ ሲቀርብ ለሚታየዉ የዋጋ ልዩነት ይጠየቃል፡፡
- በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪዎች እና አስያዦች ብቻ ናቸዉ፡፡
- የሐራጅ ሽያጩ የሚካሄደዉ የመያዣዉ ንብረት በሚገኝበት ቦታ ላይ ነዉ፡፡
- የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሰዓት ሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡ በሐራጁ ሰላሳ (30) ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም፡፡
- የጨረታው አሸናፊ ንብረቱ ያለበትን የሊዝ እዳ ሙሉ በሙሉ ከፍሎ ስም ለማዛወር ፍቃደኛ የሆነ መሆን አለበት፡፡
- ለሐራጅ የቀረበዉን ንብረት ለመጎብኘት የሚፈልጉ ከአበዳረው ቅርንጫፍ ጋር አስቀድሞ ቀጠሮ በመያዝ ከጨረታዉ ቀን ሶስት ቀናት አስቀድሞ መጎብኘት ይችላሉ፡፡
- የተጨማሪ እሴት ታክስ እና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸዉ በህግ የተወሰኑ የታክስና ግብር የስም ማዛወሪያ ጭምር /የጨረታዉ አሸናፊ/ ገዥዉ ይከፍላል፡፡
- ባንኩ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡
- ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 554 99 63/97 89/ 95 11 ዑራኤል ቅርንጫፍ እና 011 1 24 65 10/11/12 ቀበና ቅርንጫፍ ወይም 0114-70-03-15/69/47 ሕግ አገልግሎት መምሪያ ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ፡፡