የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 98/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከተውን/የተመለከቱትን ንብረት/ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
Overview
- Category : House & Building Foreclosure
- Posted Date : 02/12/2022
- Phone Number : 0115574646
- Source : Reporter
- Closing Date : 03/16/2022
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 98/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከተውን/የተመለከቱትን ንብረት/ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
የመያዣ ንብረቱ መለያ |
የሐራጅ መነሻ ዋጋ (ብር) |
ሐራጁ የሚከናወንበት | ||||
አድራሻ |
የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር/
የባለቤትነት መታወቂያ ቁጥር |
የይዞታው
ስፋት |
የይዞታው አይነት/የሚሰጠው አገልግሎት |
ቀን |
ሰዓት |
||||
1 | ቀርሺ አነስተኛ ማይክሮ ፋይናንስ | ወ/ሮ ዳንሴ ጉርሙ አያና | አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 07 | AA000070701772 | 1936.12 ሜ.ካ | የንግድ ህንፃ | 29,551,422.67 | 7/7/2014 ዓ.ም | 3:00-4:00 ሰአት |
2 |
አዲስ አበባ ቆዳ አክሲዮን ማህበር | ተበዳሪው | ኮልፌ ቀራንዮ ወ/25 ቀ/16 | 36077 | 57.657ካሜ | ሕንፃ እና የቆዳ ፋብሪካ ማሽነሪዎች | 112,817,711.32 | 7/7/2014 ዓ.ም | 4:00-5:00 ሰአት |
3 | ሺንጎ ዡ | ተበዳሪዉ | በፌንፍኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን፤ሰበታ ከተማ ቀበሌ 06 | L/000231/2007 | 15402 ካ.ሜ | በፌንፍኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን፤ሰበታ ከተማ ቀበሌ 06 ዉስጥ በ15402 ካ.ሜ ስፋት ላይ የሚገኝ የፋብሪካ ህንፃ | 32,674,290.45 | 7/7/2014 ዓ.ም | 5:00-6:00ሰአት |
4 | አቶ ታገሰ ከበደ አባዬ | ተበዳሪዉ | ቦሌ ክ/ከተማ ቦሌ ወ/9 አራብሳ ሳይት የቤት ቁ. B- 453/18 | ቦ/አራ/11/16/3/24/11366/00 | 91.95 ካ.ሜ | ባለ 3 መኝታ የመኖሪያ ቤት | 446,126.16 | 7/7/2014 ዓ.ም | 8:00-9:00ሰአት |
5 | ወ/ይ ፍቅርተ አባተ ጃብር | ተበዳሪዉ | የካ ክ/ከተማ የካ ወ/12 የቤት ቁ. B- 280/01 አባዶ ሳይት | የካ/210519/10 | 49.61 ካ.ሜ | የንግድ ሱቅ | 1,255,680.00 | 7/7/2014 ዓ.ም | 9:00-10:00ሰአት |
6 | አቶ ተስፋዬ ባዬ ጓንጉል | ተበዳሪዉ | የካ ክ/ከተማ ወ/12 የቤት ቁ. B163/1 | የካ/አ/ፕሮ/14/4/9/17523/00 | 48.86 ካ.ሜ | የንግድ ሱቅ | 1,092,748.96 | 8/7/2014ዓ.ም | 3:00-4:00 ሰአት |
7 | አቶ ዘዉዱ መኮንን | ተበዳሪዉ | ፍቼ ወ/04 የቤት ቁ.1253/13 | 357/Z-06/2013 | 200 ካ.ሜ | መኖሪያ | 1,143,143.41 | 8/7/2014 | 5:00-6:00ሰአት |
8 | አቶ ተመስገን ጌታቸዉ | ተበዳሪዉ | አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወ/9 የቤት ቁ. B034/02 | 028867 | 48.5 ካ.ሜ | የንግድ ቤት | 1,049,805.00 | 8/7/2014ዓ.ም | 8:00-9:00ሰአት |
9 | አቶ ያሬድ አንዳርጋቸዉ | ተበዳሪዉ | ልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 8 የቤት ቁ. B-055/012 መልሶ ማል ማት ሳይት የሚገኝ | ል.8/6/177/006/00 | 91.83 ካ.ሜ | የኮንዲሚኒየም ሱቅ | 1,172,291.76 | 8/7/2014ዓ.ም | 9:00-10:00ሰአት |
10 | አቶ ያሬድ አንዳርጋቸዉ | ተበዳሪ | ልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 8 የቤት ቁ. B- 055/011 መልሶ ማል ማት ሳይት | ል.8/6/177/0067/00 | 65.29 ካ.ሜ | የኮንዲሚኒየም ሱቅ | 1,328,507.92 | 9/7/2014ዓ.ም | 3:00-4:00 ሰአት |
በመሆኑም፡
- ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የሐራጁን መነሻ ዋጋ 1/4 ኛ ባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል፡፡
- ሐራጁ 5ኛ ተራ ቁጥር ላይ ከተገለፀው ንብረት ውጪ ሌሎቹ ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አካባቢ በሚገኘው የባንኩ ዛጉዌ ህንጻ 8ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የባንኩ ሕግ ክፍል ውስጥ የሚከናወን ይሆናል፡፡
- የንግድ ማህበራትን ወክሎ ለመጫረት የማህበራቱን መመስረቻ እና መተዳደርያ ደንብ የያዘና በማህበራቱ ስም ንብረት ለመግዛት ስልጣን ያለው መሆን ያለበት ሲሆን ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሰነድ በማቅረብ ይሆናል፡፡
- የጨረታ አሸናፊ በሽያጩ ገንዘብ ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) የሚታብ ከሆነ ታሶቦ ይከፍላል፡፡
- ንብረቶቹን ለመጎብኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በስራ ሰዓት ንብረቶቹ በሚገኙበት አድራሻ በመገኘት መጎብኘት ይችላሉ፡፡
- በተራ ቁጥር 2 ላይ የቀረበዉን ንብረት ተጫርቶ ያሸነፈና ከፊል ብድር መውሰድ ለሚፈልግ ተጫራች ባንኩ ከፊል ብድር ሊፈቅድ ይችላል፡፡ ሆኖም ብድሩ የሚፈቀደው ባንኩ የሚጠይቀውን ማንኛውንም የብድር መስፈርት ለሚያሟላ ብቻ ነው፡፡
- የጨረታ አሸናፊ ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ በመክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ካልከፈለ ለሐራጁ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡
- ባንኩ ሐራጁን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115-57-46-46 በመደወል ወይም ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አካባቢ በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንከ ዛጉዌ ህንጻ 8ኛ
ፎቅ ላይ በሚገኘው የፎርክሎዠር ክፍል በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል፡