አዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር ማካካሻ በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሠረት የተረከበውን ከዚህ በታች በሠንጠረዥ የተመለከተውን ቤት በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
Overview
- Category : House & Building Foreclosure
- Posted Date : 02/19/2022
- Phone Number : 0115570509
- Source : Reporter
- Closing Date : 03/09/2022
Description
አዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ
የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
አዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር ማካካሻ በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሠረት የተረከበውን ከዚህ በታች በሠንጠረዥ የተመለከተውን ቤት በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡በዚሁ መሰረት ተጫራቾች ጨረታው በሚካሄድበት ቀን ቤቱ የሚገኝበት ቦታ በመገኘት መጫረት ይችላሉ፡፡
ተ.ቁ |
አበዳሪው ቅርንጫፍ |
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ |
የቦታ ስፋት |
የንብረቱ ዓይነት | የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር | ጨረታው የሚከናወንበት ቀንና ሰዓት | |
ከተማ | ክ/ከተማ | ||||||
1 | ቦሌ መድሃኒ ዓለም | አዲስ አበባ | አብነት | 339 ካሬሜ. | መኖሪያ ቤት | 4,700,000.00 | የካቲት 30 ቀን 2014ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-6፡00 |
ማሳሰቢያ ፡-
- ቤቱን ለማየት የሚፈልጉ ተጫራቾች የካቲት 21፤25 እና 28 ቀን 2014ዓ.ም አዲስ ኢንተርናሽናል ዋና መ/ቤት በሚገኝበት ዝቋላ ኮምፕሌክስ አንደኛ ፎቅ ፋሲሊቲ አስተዳደር ዋና ክፍል በተገለፁት ቀናቶች ብቻ ጠዋት 3፡00 ሰዓት ላይ በመገኘት ንብረቱ የሚገኝበትን ቦታ ማየት ይቻላል፡፡ስልክ ቁጥር 0115 5705 09
- የጨረታው ማስከበሪያ የጨረታ መነሻ ዋጋ ¼ ወይም 25 % በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ /ሲ.ፒ.ኦ/ በጨረታው ዕለት ይዞ በመምጣት መወዳደር ይቻላል፡፡
- አሸናፊ የሚሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ገንዘብ በ15 /አስራ አምስት/ ተካታታይ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ይኖርበታል ፡፡ ጨረታውን ላላሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የክፍያ ሰነድ አሸናፊው ከተለየ በኋላ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡
- ጨረታው የካቲት30 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቤቶቹ ባሉበት ቦታ ይከናወናል፡፡
- ንብረቱ በገዥው ስም እንዲዘዋወር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል፡፡
- በንብረት ማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈል ክፍያ ማለትም ታክስ ፣ ግብር ፣ ወይም ሌላ ማንኛውም ክፍያ ገዥው ይከፍላል፡፡
- ለበለጠ ማብራሪያ አዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ዋና መ/ቤት በስልክ ቁጥር 0115 570509/0115 570319 ደውሎ መረዳት ይቻላል፡፡
- ባንኩ ንብረቱን ለመሸጥ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡፡
አዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ