አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 98/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በሰንጠረዡ ላይ የተዘረዘሩትን ንብረቶች በግልፅ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
Overview
- Category : House & Building Foreclosure
- Posted Date : 04/10/2022
- Phone Number : 0115580116
- Source : Reporter
- Closing Date : 02/23/2022
Description
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ
አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 98/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በሰንጠረዡ ላይ የተዘረዘሩትን ንብረቶች በግልፅ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ቁጥር |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ | የንብረቱ አድራሻ | የቦ(ው ስፋት | የባለቤትነት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት | የንብረቱ አይነት |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
ጨረታው የሚከናወንበት ቀን እና ሰዓት | |||
ከተማ | ክ/ከተማ | ቀበሌ/ወ | ቤ.ቁ | |||||||||
1 | አቶ ተስፋሚካኤል ስማየርግስ | ተበዳሪው | ጎፋ | አ.አ | የካ
|
13 | – | 183 ካ.ሜ | የካ/212504/11 | ቤት | 5,510,835.82
|
ሚያዚያ 4 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-6፡00 |
2 | አቶ ተስፋሚካኤል ስማየርግስ | አቶ በርሄ ብርሃኔ | ጎፋ | አአ | የካ
|
13 | – | 176 ካ.ሜ | የካ/212505/11 | ቤት | 5,501,685.82
|
ሚያዚያ 4 ቀን 2014 ዓ.ም ከሰዐት 8፡00-10፡00 |
3 | ራሚ አስመጪና ላኪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር | ትህትና ተስፋዬ | ቦሌ መድሃኔዓለም | አአ | ልደታ | – | B038/706 | 78.12ካ.ሜ
|
AA000030900000658 | ቤት | 1,729,112.97 | ሚያዚያ 18 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-6፡00 |
ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ
ቁጥር |
የተበዳሪው
ስም |
የንብረት አስያዥ ስም | አበዳሪ ቅርንጫፍ | የንብረቱ አድራሻ | የቦታው ስፋት | የባለቤትነት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት | የንብረቱ አይነት | የጨረታ መነሻ ዋጋ | ጨረታው የሚከናወንበት ቀን እና ሰዓት | |||
ከተማ | ክ/ከተማ | ቀበሌ/ወ | ቤ.ቁ | |||||||||
4 | አቶ ገ/መድህን በሪሁ | አምለሰት አረጋዊ | ስታዲየም | አ.አ | አቃቂ ቃሊቲ | – | – | 94.64 ካ.ሜ | AA000070105597 | ቤት | 2,807,189.47 | ሚያዚያ 25 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-6፡00 |
- ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (¼ኛ) ወይም 25% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (CPO) በማቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡
- በሰንጠረዡ ላይ የተመለከተው ንብረት ጨረታ የሚካሄድበት ቦታ ንብረቱ በሚገኝበት አድራሻ ነው፡፡
- የተጫራቾች ምዝገባ የሚከናወነው ከጠዋቱ ከ4፡00-5፡30 ሲሆን በተ.ቁ 2 የተመለከተውን ንብረት በተመለከተ የተጫራቾች ምዝገባ የሚከናወነው ከጠዋቱ ከ8፡00-9፡30 ነው
- የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በአስራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡
- በጨረታው የተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ይመለስላቸዋል፡፡
- በተጠቀሰው ሰዓት ውስጥ ጨረታው ካልተጠናቀቀ ጨረታው ሊራዘም ይችላል፡፡
- ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል፡፡
- በንብረቱ ማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈል ማንኛውም ክፍያ ወይም ግብር ተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ ገዥው ይከፍላል፡፡
- ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡
- ተበዳሪዎች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው የጨረታውን ሂደት ለመከታተል በተጠቀሰው ቦታ እንድትገኙ እያሳሰብን ካልተገኛችሁ ጨረታው በሌላችሁበት ይካሄዳል፡፡
- የባንኩን የብድር መመሪያ መስፈርት ለሚያነሉ ለተጫራቾች የሚገዙበትን ዋጋ ከሃምሳ በመቶ (50%) ያልበለጠ የብድር አገልግሎት ባንኩ ሊያመቻች ይችላል፡፡
ለበለጠ ማብራርያ በተ.ቁ 1 እና 2 ለተጠቀሰው ንብረት አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ጎፍ ቅርንጫፍ ስልክ ቁጥር 0114-67-36-51/52 በተ.ቁ 3 ለተጠቀሰው ንብረት አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ቦሌ መድሃኔዓለም ቅርንጫፍ ስልክ ቁጥር 0116-39-31-70 በተ.ቁ 4 ለተጠቀሰው ንብረት አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ስታዲየም ቅርንጫፍ ስልክ ቁጥር 0115-58-01-16 ለአጠቃላይ ማብራሪያ በአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ሕግ አገልግሎት መምሪያ በስልክ ቁጥር 011-662-71-20 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ.