ወጋገን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ከዚህ ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Overview
- Category : House & Building Foreclosure
- Posted Date : 03/10/2022
- Phone Number : 0115524976
- Source : Reporter
- Closing Date : 04/05/2022
Description
ወጋገን ባንክ አ.ማ
የሐራጅ ማስታወቂያ
ቁጥር ወጋገን 08/2014
ወጋገን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ከዚህ ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ
- መኖሪያ ቤት
ተ.ቁ | የተበዳሪው ስም | የንብረት አስያዥ ስም | አበዳሪው ቅርንጫፍ | የንብረቱ አድራሻ | የቦታው ስፋት | የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር | የንብረቱ ዓይነት | የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር | ጨረታው የሚደረግበት | |||
ከተማ | ክ/ከተማ | ወረዳ
/ቀበሌ/ |
ቀን | ሰዓት | ||||||||
1 |
አቶ እውነቱ ጌታሁን አንዳርጌ | ጀማል ካሳው ይመር | ጋምቤላ | ጋምቤላ | – | 05 | 548 ሜትር ካሬ | 34094/11 | መኖሪያ ቤት | 1,962,499.95 | 27/07/2014 ዓ.ም. | ጠዋት 3፡00- 6፡00 |
- ተሸከርካሪ
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም | የንብረት አስያዥ ስም | አበዳሪው ቅርንጫፍ | የሰሌዳ ቁጥር | የተሸከርካሪው አይነት | የተሰራበት | የሞተር ችሎታ | የነዳጅ አይነት | የጨረታ መነሻ ዋጋ | ጨረታው የሚደረግበት | |||
ፋብሪካ | ሞዴል | ዘመን | ቀን | ሰዓት | |||||||||
2 | ዳንኤል ጌታቸው/ራዳር ኮንስትራክሽን | ዳንኤል ጌታቸው/ራዳር ኮንስትራክሽን |
ገርጂ ቅርንጫፍ |
3-56664 ኢት |
የጭነት |
ቻይና |
LZZ5ELND97A727419 |
2012 |
9726 |
ናፍታ |
800,000.00 |
26/07/2014 ዓ.ም. | 3፡00- 6፡00 |
3 | አቶ ሞላ ካህሳይ | አቶ ሞላ ካህሳይ | ቀበና ቅርንጫፍ | 3-89583 ኢት | የጭነት |
ቻይና |
LZZ5ELNC7GW223560 |
2017 |
9726 |
ናፍታ | 1,500,000.00 | 26/07/2014 ዓ.ም. | 7፡30- 10፡00 |
ማሳሰቢያ
- ተጫራቾች ለመጫረት የሚፈልጉትን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋ ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (C.P.O) በወጋገን ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት በጨረታው እለት በመመዝገብ በጨረታው ላይ በራሳቸው ወይም ህጋዊ ተወካያቸው በኩል መሳተፍ ይችላሉ፡፡
- የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከታወቀ በኋላ ባሉ 15 /አስራ አምስት/ ቀናት ውስጥ ክፍያውን አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ በሲ.ፒ.ኦ የተያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡ ላላሸነፉት ተጫራቾች ግን ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ ወድያውኑ ይመለስላቸዋል፣
- ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል፣
- ታክስን ጨምሮ ለመንግስት ሊከፈል የሚገባውን ክፍያ ሙሉ በሙሉ የጨረታ አሸናፊ የሚከፍል ይሆናል፣
- በተራ ቁ. 1 የተጠቀሰው ንብረት ጨረታ የሚካሄደው በወጋገን ባንክ ጋምቤላ ቅርንጫፍ ሲሆን በተራ ቁጥር 2 እና 3 የተጠቀሱት ንብረቶች ደግሞ አዲስ አበባ ከተማ ቃሊቲ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ጀርባ በሚገኘው የባንኩ መኪና ማቆሚያ ይሆናል፡፡
- ጠዋት የሚካሄድ ጨረታ በተመለከተ የተጫራቾች የምዝገባ ሰዓት ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 5፡00 ብቻ ሲሆን የከሰአት ጨረታ ደግሞ ከ7፡30 እስከ 10፡00 ሰአት ብቻ በጨረታው ቦታ ይሆናል፡፡
- በተራ ቁጥር 1 የተጠቀሰወን ንብረቶት ለመጎብኘት የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የጉብኝት ፕሮግራም ከአበዳሪው ጋምቤላ ቅርንጫፍ ጋር አስቀድሞ በስልክ 047-551-1950 በመደወል ቀጠሮ በማስያዝ መጎብኘት የሚችል ሲሆን በተራ ቁጥር 2 እና 3 የተጠቀሱትን ደግሞ ቃሊቲ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ጀርባ በሚገኘው የባንኩ መኪና ማቆሚያ በአካል ሄዶ መጎብኘት ይቻላል፡፡
- ለበለጠ ማብራሪያ የወጋገን ባንክ ህግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት 0115-52-49-76 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
- ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡
ወጋገን ባንክ አ.ማ.