ዳሸን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/11 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የሚከተሉትን ተበዳሪ ወይም አስያዥ ተሸከርካሪ ባለበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል፡፡

Dashen-Bank-Logo-Reportertenders-6

Overview

  • Category : Vehicle Foreclosure
  • Posted Date : 05/01/2022
  • Closing Date : 05/20/2022
  • Phone Number : 0118279807
  • Source : Reporter

Description

የሐራጅ ማስታወቂ

 የሐራጅ ቁጥር ዳባ/020/22  

ዳሸን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/11 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የሚከተሉትን ተበዳሪ ወይም አስያዥ ተሸከርካሪ ባለበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል፡፡

ተ.ቁየተበዳሪው ስምአበዳሪው ቅርንጫፍየአስያዥ ስም           የተሽከርካሪው ዝርዝር መግለጫ 

የተሸከርካሪውአይነት

 

የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር      ጨረታው የሚካሄድበት
  የሰሌዳ ቁጥርየሞተር ቁጥሩ   ሻንሲ ቁጥርቀንሰዓትቦታ
1አቶ አርአያ ገ/ሚካኤል  ባልቻአቶ አርአያ ገ/ሚካኤልኢት-03-84821F2CE0681B*13C*B052-00040043LZFF205T45DD259451የጭነት2‚600,00012/09/20144፡00-6፡00

 

ቃሊቲ ሸዋ ዳቦ ጀርባ የዳሽን ባንክ

ተሽከርካሪዎች ጊዜያዊ መቆሚያ

ኢት-03-25944LB939VAG8FAHSG128ተሳቢ
 

ማሳሰቢያ

 ተጫራቾች የጨረዉን መነሻ ዋጋ 25% የጨረ ማስከበሪያ የባንክ ክፍያ ማዘዣ (P.O) በዕለቱ ይዘው በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡

  1. ጨረ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀን ሰዓት ተሽከርካሪው በሚገኝበ አድራሻ ይካሄዳል፡፡
  2. ለመንግስት የሚከፈል ግብር ፣ ታክስ ፣ተጨማሪ እሴት ታክስ ፣እና ሌላ ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዢው ይከፍላል፡፡
  3. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ 15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡ በተጨማሪም ንብረቱ በድጋሚ ለሀራጅ ሲቀርብ ለሚታየው ዋጋ ልዩነት ይጠየቃል፡፡ በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያሲያዙት ሲፒኦ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡
  4. በጨረታው ላይ አስያዥና ተበዳሪ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት ይችላሉ፤ ባይገኙ ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል፡፡
  5. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሠዓት 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡
  6. ጨረታው ተጀምሮ በተቀመጠው ሰዓት ውስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል፡፡
  7. ተጫራቹ የጨረታዉ አሸናፊ ነዉ የሚባለዉ አሸናፊነቱን የሚገልጽ ደብዳቤ በጽሁፍ ሲደርሰዉ ነዉ፡፡
  8. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብ የተጠበቀ ነው፡፡
  9. ተጫራቾች በስራ ቀን ከ 2.00 – 10.00 ሰዓት ቃሊቲ ሸዋ ዳቦ ጀርባ የዳሽን ባንክ ተሽከርካሪዎች ጊዜያዊ መቆሚያ በመሄድ ተሸከርካሪውን ማየት ይችላሉ።

 ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-8279807 ወይም 011-5180348 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

ዳሸን ባንክ ..