አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውንና ከዚህ ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ የተገለፁትን ቤቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እንደተሻሻለ በተሰጠው ስልጣንና ውክልና መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡
Overview
- Category : House & Building Foreclosure
- Posted Date : 05/15/2022
- Closing Date : 06/17/2022
- Phone Number : 0115570075
- Source : Reporter
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውንና ከዚህ ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ የተገለፁትን ቤቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እንደተሻሻለ በተሰጠው ስልጣንና ውክልና መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡
ተ.ቁ. | የተበዳሪው ስም | አበዳሪው ቅርንጫፍ | የንብረት አስያዥ ስም | የቦታ አገልግሎት | ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ | የካርታ ቁጥር | የቦታ ስፋት በካ.ሜ | የጨረታ መነሻ ዋጋ | የጨረታ ቀን | የጨረታ ሰዓት | ||
ከተማ | ክፍለ ከተማ | ቀበሌ /ወረዳ | ||||||||||
1 | ጃንቹ ጠቅላላ ንግድ ስራ ኃላ/ የተ/የግል/ማ | ሚዛን ተፈሪ | ተበዳሪው | ለድርጅት | ሚዛን አማን | – | – | 549/2010 | 846.40 | 25,000,000 | 8-10-14 | 5፡00-6፡00 |
2 | ሱን ጁን ቦ (ሱን ጁን ቦ ፈርኒቸር ፕሮዳክሽን) | ሆለታ | ተበዳሪው | ለኢንደስተሪ | ኮሎቦ | BMK/148/006 | 10,000 | 27,500,000 | 8-10-14 | 5፡00-6፡00 | ||
3 | ኳይሽሉ ቢዝነስ ኃላ/ የተ/የግል/ማ | ፊንፊኔ | ተበዳሪው | ለውሃ ማምረቻ እና ማሸጊያ ፋብሪካ | ቡራዩ | – | – | Bur/Liz/000/23/07 | 10,000 | 56,580,773 | 9-10-14 | 5፡00-6፡00 |
4 | ብዙነህ ሃጢያ | ታቦር | ተበዳሪው | ለመኖርያ | ሃዋሳ | – | – | 18330 | 340 | 1,350,000 | 9-10-14 | 4፡00-5፡00 |
5 | ይልቃል አቻምየለህ | ሃዋሳ | ተበዳሪው | ለመኖርያ | ሃዋሳ | 21430 | 400 | 1,550,000 | 9-10-14 | 5፡00-6፡00 | ||
6 | ሊሻን አሸናፊ | ደምበላ | እመቤት አንዳርጌ | ለመኖርያ | አዳማ | – | – | 272/83 | 250 | 1,000,000 | 14-10-14 | 5፡00-6፡00 |
7 | አስማረ አሰፋ | ጭሮ | ጽጌረዳ አመንሲሳ | ለመኖርያ | ጭሮ | – | – | 1/250/11/6/2000 | 360 | 650,000 | 15-10-14 | 5፡00-6፡00 |
8 | አበበች ሻንቆ | ቡሌሆራ | ተበዳሪዋ | ለንግድ | ቡሌሆራ | BH/758/A.2545/2006 | 500 | 450,000 | 15-10-14 | 5፡00-6፡00 |
ማሳሰቢያ፡-
- ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ) አሰርተው ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ከላይ የተዘረዘሩት ንብረቶች ጨረታ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው፣ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት ንብረቶቹ በሚገኙበት ግቢ ውስጥ ይካሄዳል፡፡
- ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበ ተጫራች ግን ባንኩ ዋጋውን የሚቀበል መሆን አለመሆኑን ጨረታው ከተደረገበት ቀን ቀጥሎ ባሉት አምስት የስራ ቀናት ውስጥ ለተጫራቹ ያሳውቃል፡፡
- የጨረታው አሸናፊ የሆነ ተጫራች የአሸናፊነት ደብዳቤ ከባንኩ ከተቀበለበት ቀን ጀምሮ የአሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ ለባንኩ ገቢ በማድረግ ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል፡፡
- ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ ለማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል፡፡
- ከመኖሪያ ቤቶች ውጭ ባሉ ንብረቶች ሽያጭ ላይ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የሚታሰብ ሲሆን ሁሉንም ንብረቶች በማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈል ማንኛውንም ክፍያ ገዢ ይከፍላል፡፡
- ለተጨማሪ መረጃ፡፡- ሚዛን ተፈሪ ቅርንጫፍ 047-135-91-38፣ሆለታ ቅርንጫፍ 0112-61-00-04፣ ፊንፊኔ ቅርንጫፍ 011-557-10-03 ታቦር ቅርንጫፍ 046-212-00-34 ሃዋሳ ቅርንጫፍ 046-220-48-91 ደምበላ ቅርንጫፍ 0221-10-06-21 ጭሮ ቅርንጫፍ 0255-51-11-21 ቡሌሆራ ቅርንጫፍ 0464-43-09-27 ወይም የሕግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት 0115-57-00-75 ብሎ መደወል ወይም በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል፡፡
- ባንኩ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አዋሽ ባንክ