ፋዉንቴን ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ሲጠቀምባቸዉ የቆየዉን ተሸከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
Overview
- Category : Vehicle Sale
- Posted Date : 05/21/2022
- Phone Number : 0978814789
- Source : Reporter
- Closing Date : 06/06/2022
Description
ያገለገሉ ተሸከርካሪዎችን ሽያጭ ጨረታ
ፋዉንቴን ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ሲጠቀምባቸዉ የቆየዉን ተሸከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ | የተሸከርካሪዉ ዓይነት | ይዞታ | የጨረታ መነሻ ዋጋ | የተመረተበት ዘመን | የሰሌዳ ቁጥር | የሻንሲ ቁጥር |
1 | ሪቮ ኪንግ ካፕ | በአደጋ የተገለበጠ | 700,000.00 | 2018 | አአ-03-A90727 | MR0KA3CC001164129 |
2 | ቶዮታ 5L ሀይሲ | ያገለገለ | 200,000.00 | 1999 | አአ-03-01-42980 | LH1162-0003212 |
- ተጫራጮች የጨረታዉን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ የባንክ ክፍያ ማዘዣ (C.P.O) ከመክፈቻ ሰዓቱ በፊት ገቢ ያደርጋሉ፡፡
- ጨረታዉ የወጣበት ቀን ግንቦት 14 2014 ዓ.ም ሲሆን ጨረታዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 የስራ ቀናትን በአየር ላይ ሆኖ በ 11ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 4፡00 የሚዘጋ ይሆናል፤ ጨረታዉ ተጫራቾች በተገኙበት በድርጅቱ አዳራሽ በዛዉ ቀን 4፡15 ላይ ይከፈታል፡፡
- ለመንግስት የሚከፈል ግብር ከስም ዝዉዉር ጋር ተያይዞ ወጪዎች ገዢዉ ይከፍላል፡፡
- የጨረታዉ አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀን ዉስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፤ ባይከፍል ግን ጨረታዉ ተሰርዞ ያስያዘዉ ገንዘብ አይመለስለትም፡፡
- ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡
- ቶዮታ ሪቮ ኪንግ ካፕ በብርሃን ኢንሹራንስ ጉዳት ማቆያ (Recovery) ቦታ እና ቶዮታ 5L ሀይሲ ተሸከርካሪ በድርጅቱ ዋና ቢሮ ዘወትር በስራ ሰዓት መጎብኘት ይቻላል፡፡
ለበለጠ መረጃ 6985 ወይም 0978814789 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡