የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣንና ኃላፊነት መሰረት ቀጥሎ የተገለጹትን የመያዣ ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
Overview
- Category : House & Building Foreclosure
- Posted Date : 05/25/2022
- Phone Number : 0115574646
- Source : Reporter
- Closing Date : 06/27/2022
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣንና ኃላፊነት መሰረት ቀጥሎ የተገለጹትን የመያዣ ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
የመያዣ ንብረቱ መለያ |
የሐራጅ መነሻ ዋጋ (ብር) |
ሐራጁ የሚከናወንበት | ||||
አድራሻ | የይዞታ ማረጋገጫ (መለያ)
ሰነድ ቁጥር |
የይዞታው
ስፋት (በካሜ) |
የይዞታው አይነት/
የሚሰጠው አገልግሎት |
ቀን |
ሰዓት |
||||
1 |
ኢቲጂ ዲዛይነሮች እና አማካሪዎች ኃ/የተ/የግ/ማህበር | ተበዳሪው | ቦሌ ክ/ከተማ | AA000060301341 | 281 | ለንግድ አገልግሎት የሚውል ህንፃ | 54,583,678.93 | 20/10/2014 | ጠዋት
3፡00-4፡00
|
2 | ባርጎባ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር | ተበዳሪው | ገላን ከተማ | B.G.SH. B38/B25-B2 እና 0893 | 50,000 | የፋብሪካ ህንፃ፣ የቅባት እህል ማዘጋጃ ማሽነሪዎች እና የወረቀትና የወረቀት ውጤቶች ማምረቻ ማሽነሪዎች | 53,759,249.40 | 20/10/2014 | ጠዋት
4፡00-5፡00
|
3 | አስቻለዉ መንግስቱ | ተበዳሪው | ጭሮ ከተማ ቀበሌ 01 | 1/250112/99 | 9,6ዐዐ | ለንግድ አገልግሎት (ሆቴል) የሚውል ሕንፃ | 21,737,795.81 | 20/10/2014 | ጠዋት
5፡00-6፡00 |
4 | አጥናፉ እና ቤተሰቡ ንግድ ኃ/የተ/የግ/ማ | ተበዳሪው | ጐንደር ከተማ ቀበሌ 20 | ኢፖልኮ/ጎን/28/11 | 5,000 | በግንባታ ላይ የሚገኝ ለኢንዱስትሪ አግልግሎት የሚውል ግንባታ ያረፈበት ይዞታ | 6,672,524.80
|
20/10/2014 | ከሰዓት በኋላ
7፡00-8፡00
|
5 | ሰላም ሴኩሪቲ ሦሉሽን ኃ/የተ/የግ ማህበር | ተበዳሪው | አዲስ አበባ፣ ቦሌ ክ/ከተማ፣ ቦሌ ቡልቡላ ሳይት ወረዳ 12 የሕንፃ ቁጥር B48 የቤት ቁጥር B48/6 | ቦሌ/ቡ/12/1ዐዐ/2/4/17166/ዐዐ | 133.17 | የኮንዶምንየም ንግድ ቤት | 3,230,004.78 | 20/10/2014 | ከሰዓት በኋላ
8፡00-9፡00 |
6 | አቶ ብርሃኑ አድማሱ ዘለቀ | ብርሃኑ አድማሱ | በሲዳማ ዞን፣ ጭሬ ከተማ፣ ጭሬ ወረዳ ኩምቡርታ ቀበሌ | ዐዐ28/06 | 20,000 | የታጠበ ቡና ሳይት | 3,753,143.82 | 20/10/2014 | ከሰዓት በኋላ
9፡00-10፡00 |
7 | አቶ ብርሃኑ አድማሱ ዘለቀ | ብርሃኑ አድማሱ | ሃዋሳ ከተማ፣ ታቦር ክ/ከተማ ሂጣታ ቀበሌ | 17076 | 200 | መኖሪያ ቤት | 3,960,026.89 | 21/10/2014 | ጠዋት
3፡00-4፡00
|
8 | አቶ ታምራት ታፈሰ ሀሚጦ | ተበዳሪው | በሲዳማ ዞን አሮሬሳ ወረዳ ጃንጋሎ ቀበሌ | 149 | 30,000 | የእሸት ቡና መፈልፈያ ሳይት ከነማሽነሪው | 4,684,817.23
|
21/10/2014 | ጠዋት
4፡00-5፡00
|
9 | አቶ ታምራት ታፈሰ ሀሚጦ | ተበዳሪው | ሐዋሳ ከተማ፣ ታቦር ክፍለ ከተማ ሂጠታ ቀበሌ | 000295/2001 | 250 | የመኖሪያ ቤት | 2,465,059.04 | 21/10/2014 | ጠዋት
5፡00-6፡00 |
10 | አቶ ታምራት ታፈሰ ሀሚጦ | ተበዳሪው | ሲዳማ ዞን ቤንሳ ዳዬ ከተማ ቀበሌ 03 | 422/99 | 336 | የመኖሪያ ቤት | 1,642,683.41 | 21/10/2014 | ከሰዓት በኋላ
7፡00-8፡00
|
11 | አቶ ታምራት ታፈሰ ሀሚጦ | ታምራት ታፈሰ እና ወ/ሮ ሰላማዊት ፍቃዱ | ሃዋሳ ከተማ፣ ታቦር ክ/ከተማ ጢልቴ ቀበሌ | 15729 | 200 | የመኖሪያ ቤት | 1,535,882.58 | 21/10/2014 | ከሰዓት በኋላ
8፡00-9፡00 |
12 | አቶ ታምራት ታፈሰ ሀሚጦ | ተበዳሪው | ሐዋሳ ከተማ፣ ታቦር ክፍለ ከተማ ሂጠታ ቀበሌ | 14773 | 2ዐዐ | የመኖሪያ ቤት | 1,355,764.22 | 21/10/2014 | ከሰዓት በኋላ
9፡00-10፡00 |
13 | አቶ ታምራት ታፈሰ ሀሚጦ | ተበዳሪው | ሐዋሳ ከተማ፣ ታቦር ክፍለ ከተማ
|
87160 | 32ዐ | የመኖሪያ ቤት | 1,079,4ዐ7.6ዐ | 22/10/2014 | ጠዋት
3፡00-4፡00
|
14 | አቶ ተሾመ በሪሶ | ተበዳሪው | ሲዳማ ዞን፣ ወንሾ ወረዳ፣ ማማና ቀበሌ ኤጀርሳ መንደር | 0002 | 18,500 | የእሸት ቡና ማጠቢያ ሳይት ከነማሽነሪው | 4,187,881.70 | 22/10/2014 | ጠዋት
4፡00-5፡00
|
15 | አቶ ተሾመ በሪሶ | ተበዳሪው | ሐዋሳ ከተማ፣ ታቦር ክፍለ ከተማ ሂጠታ ቀበሌ
|
26ዐ54 | 4ዐዐ | ወፍጮ ቤት/መጋዘን | 1,053,951.16 | 22/10/2014 | ጠዋት
5፡00-6፡00
|
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
የተሽከርካው/የማሽነሪው አይነት |
የሰሌዳ ቁጥር |
የሞተር ቁጥር |
የሻንሲ ቁጥር |
ሞዴል |
የስሪት ዘመን (እአኤ) |
ሐራጁ የሚከናወንበት | |||
የሐራጅ መነሻ
ዋጋ (ብር) |
ቀን | ሰዓት | |||||||||
1 | ሙኒብ ጋራድ ኡመር | ተበዳሪው | የተለያዩ የፕላስቲክ ጫማ ማምረቻ ማሽነሪዎች | 7,100,892.86 | 02/10/2014 | ጠዋት
3፡00-4፡00
|
|||||
2 | የሰላም አርአያ አምባፈረስ | ተበዳሪው | ቶዮታ ሃይሉክስ | 02- B62613 አአ | 2GD-C684869 | AHTHB3CC702027787 | ጠዋት
4፡00-5፡00
|
2020 G.C | 3,990,540.40 | 02/10/2014 | ጠዋት
4፡00-5፡00
|
3 | ዛምራ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር | ተበዳሪው | ኒሳን ኳሽኳይ ስቴሽን ዋገን | 03-97872 አአ | MR20 267929W | SJNBJ01A0EA903876 | ጠዋት
5፡00-6፡00
|
2014 G.C | 2,750,517.00 | 02/10/2014 | ጠዋት
5፡00-6፡00
|
ማሳሰቢያ
- ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የሐራጁን መነሻ ዋጋ 1/4ኛ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል፡፡
- የንግድ ማህበራትን ወክሎ ለመጫረት የማህበራቱን መመስረቻ እና መተዳደርያ ደንብ የያዘና በማህበራቱ ስም ንብረት ለመግዛት ስልጣን ያለው መሆን ያለበት ሲሆን ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሰነድ በማቅረብ ይሆናል፡፡
- የጨረታ አሸናፊ ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ለሐራጁ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ አይደረግለትም፡፡
- ለመኖሪያ አገልግሎት በሚል ከተጠቀሱ ንብረቶች ውጪ ያሉ ንብረቶችን ተጫርቶ የገዛ ተጫራች በሽያጩ ገንዘብ ላይ 15 በመቶ ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ታሶቦ ይከፍላል፡፡
- ንብረቱን ለመጎብኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ በመገኘት መጎብኘት የሚቻል ሲሆን፤ ተሽከርካሪውን በተመለከተ ቃሊቲ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ አጠገብ በሚገኘው የባንኩ የተሽከርካሪዎች ማቆያ በሰራ ሰዓት በመገኘት መጎብኘት ይቻላል፡፡
- ጨረታው ከዚህ በላይ በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አካባቢ በሚገኘው የባንኩ ዛጉዌ ህንጻ 8ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የባንኩ ሕግ ክፍል ውስጥ ይከናወናል፡፡
- ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115-57-46-46 በመደወል ወይም ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አካባቢ በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንከ ዛጉዌ ህንጻ 8ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው ህግ ክፍል በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ