የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣንና ኃላፊነት መሰረት ከዚህ በታች የተመለከቱትን የብድር መያዣ ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
Overview
- Category : House & Building Foreclosure
- Posted Date : 06/08/2022
- Phone Number : 0115574646
- Source : Reporter
- Closing Date : 07/15/2022
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣንና ኃላፊነት መሰረት ከዚህ በታች የተመለከቱትን የብድር መያዣ ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
ተ.
ቁ |
የተበዳሪው ስም | የንብረት አስያዥ ስም | የመያዣ ንብረቱ መለያ | የሐራጁ መነሻ ዋጋ (ብር) | ሐራጁ የሚከናወንበት | ||||
አድራሻ | የይዞታ መረጋገጫ ሰነድ ቁጥር | የይዞታው ስፋት (በካ.ሜ) | የይዞታው አይነት የሚሰጠው አገልግሎት | ቀን | ሰዓት | ||||
1 | አቶ ሳምሶነ ነጋ (ሞንጎሊና ሆቴል) | ተበዳሪው | አዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 03 | AA000060300379 | 1304 | G+8 እና ሁለት ቤዝመንት ያለው ህንፃ | 304,028,573.51
|
5/11/2014 ዓ.ም | 4፡00-5፡00 ጠዋት |
2 | ሃያት ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ኃ/የተ/የግል ማህበር | ተበዳሪው | አዲስ አበባ ከተማ፣ ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 03 | AA000060304457 | 1346 | G+4 እና አንድ ቤዝመንት ያለው ህንፃ | 124,998,116.94
|
5/11/2014 ዓ.ም | 5፡00-6፡00 ጠዋት |
3 | አቶ በፍቃዱ በቀለ (አጋፔ ሎጅ) | ተበዳሪው | ጭሮ ከተማ ቀበሌ 01 | 1/2270/96 | 6110 | ለሆቴል፣ ለስብሰባ አዳራሽ የሚያገለግል ግንባታ ያለው ይዞታ | 21,193,416.02 | 5/11/2014 ዓ.ም | 8፡00-9:00
ከሰዓት በኋላ |
4 | ትዝታ ተሰማ | ተበዳሪው | ሐዋሳ ከተማ መናሃሪያ ክ/ከተማ | 22495 | 200 | ለመኖሪያ አገልግሎት የሚውል | 2,576,551.97 | 5/11/2014 ዓ.ም | 9፡00-10:00
ከሰዓት በኋላ |
5 | አቶ አስማረ ዘሪሁን (አስማረ ዘሪሁን አግሮ ቢዝነስ) | ተበዳሪው | ጅማ ዞን፣ ሰኮሩ ወረዳ፣ ቤዴ ጎጌሳ ቀበሌ |
ኤልአኤንኦ/21-840/1890 |
132ሄክታር |
የእርሻ መሬት በሊዝ የመጠቀም መብት እና በመሬቱ ላይ የሚገኝ የልማት ስራ | 458,526.23 | 6/11/2014 ዓ.ም | 4፡00-5፡00 ጠዋት |
ማሳሰቢያ:-
- ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የሐራጁን መነሻ ዋጋ 1/4ኛ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል፡፡
- የንግድ ማህበራትን ወክሎ ለመጫረት የማህበራቱን መመስረቻ እና መተዳደርያ ደንብ የያዘና በማህበራቱ ስም ንብረት ለመግዛት ስልጣን ያለው መሆን ያለበት ሲሆን ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሰነድ በማቅረብ ይሆናል፡፡
- የጨረታ አሸናፊ ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ለሐራጁ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ አይደረግለትም፡፡
- በተራ ቁጥር 4 ከተመለከተው በስተቀር ንብረቶቹን ተጫርቶ የገዛ አካል በሽያጩ ገንዘብ ላይ 15 በመቶ ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ታሶቦ ይከፍላል፡፡
- ንብረቱን ለመጎብኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ንብረቱ በሚገኙበት ቦታ (ባንካችን በሚያመቻቸው ፕሮግራም መሰረት) በሰራ ሰዓት በመገኘት መጎብኘት ይቻላል፡፡
- ጨረታው ከዚህ በላይ በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አካባቢ በሚገኘው የባንካችን ዛጉዌ ህንጻ 8ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የሕግ ክፍል ውስጥ ይከናወናል፡፡
- ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115-57-46-46 በመደወል ወይም ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አካባቢ በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንከ ዛጉዌ ህንጻ 8ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው ህግ ክፍል በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል፡፡