የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር የ2013 በጀት አመት ሒሳብ ኦዲት ማስደረግ ይፈልጋል፡፡
Overview
- Category : Auditing Related
- Posted Date : 06/12/2022
- Phone Number : 0911641427
- Source : Reporter
- Closing Date : 06/17/2022
Description
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር EPL/010/06/22
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር የ2013 በጀት አመት ሒሳብ ኦዲት ማስደረግ ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከኢትዮጵያ አካውንቲንግና ኦዲቲንግ ቦርድ (AABE) ስም ዝርዝር ውስጥ የተጠቀሱ የኦዲት፣ ድርጅቶች የሚከተሉትን ተያያዥ መረጃዎች በማዘጋጀት እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል።
- የድርጅቱ የኦዲት ቡድን ብቃትና ተሞክሮ ማቅረብ፡፡
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥርና የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይ የምስክር ወረቀት ማቅረብ፡፡
- በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፡፡
- የሌሎች ድርጅቶችን ኦዲት በተሳካ ሁኔታ መስራቱን የሚያሳይ ማስረጃና የሥራ ልምድ ማቅረብ፡፡
- የኦዲት ሥራውን የሚያጠናቅቅበትን ጊዜ ማሳወቅ የሚችል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት በ5(አምስት) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በድርጅቱ ቢሮ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው ዓርብ ሰኔ 10 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 8፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን 9፡00 ላይ ይከፈታል፡፡
- ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ፡-
ከጎተራ ወደ ወሎ ሰፈር በሚያስኬደው መንገድ ከወንጌላዊት ሕንጻ 50 ሜትር
ከፍ ብሎ፣ የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤ/ክርስቲያን ህንጻ ፊት-ለፊት፣ ሜይስዊ ህንፃ ላይ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 502፣
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0911641427 / 0916023688 መደወል ይችላሉ፡