ሕብረት ባንክ አ.ማ. በሒልተን ቅርንጫፉ በኩል ለሰጠዉ ብድር በመያዣነት የተያዙትን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ተሽከርካሪዎች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልጽ ሐራጅ (ጨረታ) አወዳድሮ ይሸጣል፡፡
Overview
- Category : House & Building Foreclosure
- Posted Date : 06/13/2022
- Phone Number : 0114700315
- Source : Reporter
- Closing Date : 06/28/2022
Description
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ
ሕብረት ባንክ አ.ማ. በሒልተን ቅርንጫፉ በኩል ለሰጠዉ ብድር በመያዣነት የተያዙትን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ተሽከርካሪዎች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልጽ ሐራጅ (ጨረታ) አወዳድሮ ይሸጣል፡፡
ተራ ቁጥር | የቅርንጫፉ ስም | የተበዳሪ እና የአስያዥ ስም | የተሽከርካሪዉ አይነት | የሞተር ቁጥር | የሻንሲ ቁጥር | የሰሌዳ ቁጥር | የሐራጅ መነሻ ዋጋ ብር( ቫትን ጨምሮ) | ሐራጁ የሚካሄድበት ቀንና ሰዓት |
1 | ሂልተን | አቶ ኃይለ ተስፋኪሮስ ገብረህይወት | ደረቅ ጭነት (IVECO TRUCK) | F3BEE681G*B220-228377* | WJME3TRE1FC295238 | ኢት-03-68705 | 3,306,684.00 | ሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00— 3፡30 ሰዓት |
2 | F3BEE681G*B220-228402* | WJME3TRE2FC295345 | ኢት-03-68711 | 3,018,600.00 | ሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30— 4፡00 ሰዓት | |||
3 | F3BEE681G*B220-229682* | WJME3TREXFC297117 | ኢት-03-68717 | 3,184,954.00 | ሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00— 4፡30 ሰዓት | |||
4 | ሂልተን | አቶ ኃይለ ተስፋኪሮስ ገብረህይወት | ልዩ ጎታች ደረቅ (KAMAZ) | C2670076 | EBKWHD285XH000005 | ኢት-03 A02943 | 820,000.00 | ሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30— 5፡00 ሰዓት |
5 | C2670529 | EBKWHD285XH000045 | ኢት-03-A02902 | 824,600.00 | ሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00— 5፡30 ሰዓት | |||
6 | C2670686 | EBKWHD285XH000041 | ኢት-03-A02913 | 842,000.00 | ሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡30— 6፡00 ሰዓት | |||
7 | C2670333 | EBKWHD285XH000043 | ኢት-03-A02915 | 822,000.00 | ሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00— 8፡30 ሰዓት | |||
8 | C2670692 | EBKWHD285XH000013 | ኢት-03-A02911 | 867,982.00 | ሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከሰዓት 8፡30— 9፡00 ሰዓት | |||
9 | C2671354 | EBKWHD285XH000054 | ኢት-03-A02924 | 866,000.00 | ሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከሰዓት 9፡00—9፡30 ሰዓት | |||
10 | C2671504 | EBKWHD285XH000033 | ኢት-03-A02933 | 844,620.00 | ሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከሰዓት 9፡30— 10፡00 ሰዓት | |||
11 | C2671091 | EBKWHD285XH000055 | ኢት-03-A02920 | 874,000.00 | ሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከሰዓት 10፡00— 10፡30 ሰዓት | |||
12 | C2678691 | EBKWHD285XH000028 | ኢት-03-A02929 | 828,000.00 | ሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከሰዓት 10፡30— 11፡00 ሰዓት | |||
13 | ሂልተን | አቶ ኃይለ ተስፋኪሮስ ገብረህይወት | ተሳቢ(ደረቅ ጭነት) | **** | LC99383L3EZKS8031 | ኢት-03-20317 | 1,120,000.00 | ሰኔ 21 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00— 3፡30 ሰዓት |
14 | **** | LC99383L8EZKS8042 | ኢት-03-20322 | 1,158,000.00 | ሰኔ 21 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30— 4፡00 ሰዓት | |||
15 | **** | LC99383L1EZKS8040 | ኢት-03-20320 | 1,137,800.00 | ሰኔ 21 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00— 4፡30 ሰዓት | |||
16 | ሂልተን | አቶ ኃይለ ተስፋኪሮስ ገብረህይወት | ተሳቢ(ደረቅ ጭነት ግማሽ) | ——– | LZ1B13GE4G0002677 | ኢት-03-31474 | 898,300.00 | ሰኔ 21 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30— 5፡00 ሰዓት |
17 | ——– | LZ1B13GE6G0002647 | ኢት-03-31480 | 906,100.00 | ሰኔ 21 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00— 5፡30 ሰዓት | |||
18 | ——– | LZ1B13GE6G0002664 | ኢት-03-31462 | 919,100.00 | ሰኔ 21 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡30— 6፡00 ሰዓት | |||
19 | ——– | LZ1B13GE8G0002665 | ኢት-03-31459 | 909,780.00 | ሰኔ 21 ቀን 2014 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00— 8፡30 ሰዓት | |||
20 | ——– | LZ1B13GE8G0002679 | ኢት-03-31500 | 898,300.00 | ሰኔ 21 ቀን 2014 ዓ.ም ከሰዓት 8፡30— 9፡00 ሰዓት | |||
21 | ——– | LZ1B13GE0G0002658 | ኢት-03-31456 | 975,800.00 | ሰኔ 21 ቀን 2014 ዓ.ም ከሰዓት 9፡00— 9፡30 ሰዓት | |||
22 | ——– | LZ1B13GEXG0002666 | ኢት-03-31460 | 919,800.00 | ሰኔ 21 ቀን 2014 ዓ.ም ከሰዓት 9፡30— 10፡00 ሰዓት | |||
23 | ——– | LZ1B13GEXG0002635 | ኢት-03-31504 | 968,563.00 | ሰኔ 21 ቀን 2014 ዓ.ም ከሰዓት 10፡00— 10፡30 ሰዓት | |||
24 | ——– | LZ1B13GE0G0002675 | ኢት-03-31471 | 936,460.00 | ሰኔ 21 ቀን 2014 ዓ.ም ከሰዓት 10፡30— 11፡00 ሰዓት |
የሐራጅ ደንቦች፡
- ተጫራቾች መጫረት ለሚፈልጉት ለእያንዳንዱ ተሸከርካሪ የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡
- አሸናፊ የሆነዉ ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በአስራ አምስት (15) ቀናት ዉስጥ አጠቃልሎ ካልከፈለ ያስያዘዉ ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል፡፡ በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሀራጅ ሲቀርብ ለሚታየዉ የዋጋ ልዩነት ይጠየቃል፡፡
- በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ተበዳሪዎች እና አስያዦች ብቻ ናቸዉ፡፡
- በጨረታው ላይ መሳተፍ ለሚፈልጉ ተጫራቾች ባንኩ የማሸነፊያውን ዋጋ 50% (አምሳ በመቶ) በባንኩ የብድር ፖሊሲ መሰረት ብድር ያመቻቻል፡፡ በብድር መግዛት የሚፈልጉ ገዢዎች በቅድሚያ የባንኩ ቅርንጫፎች ድረስ በመቅረብ የብድር ሂደቱን ማጠናቀቅ አለባቸው፡፡
- የሐራጅ ሽያጩ የሚካሄደዉ በሕብረት ባንክ አ.ማ ዋናው መስሪያ ቤት ህብር ታወር ሕግ አገልግሎት መምሪያ 26ኛ ፎቅ የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ነው፡፡ ከአዲስ አበባ ውጭ ያሉ ተጫራች በሚቀርባቸው የባንኩ ቅርንጫፍ በመገኘት በጨረታው በዙም ወይም በስልክ መሳተፍ ይችላሉ፡፡
- ተሸከርካሪዎቹን መጎብኘት የፈለገ ተጫራች መኪኖቹ በሚገኙበት ድሬዳዋ ከተማ አምዳይል አኳሁኖ ውሀ ፋብሪካ በመገኘት መጎብኘት ይችላል፡፡ ለጉብኝት ድሬዳዋ ቅርንጫፍን ወይም የሕግ አገልግሎት መምሪያን ከታች በተገለጸው ስልክ ቁጥር በመደወል ቀጠሮ ማስያዝ ይችላሉ፡፡
- የተጫራቾች ምዝገባ ጠዋት ለሚካሄድ ጨረታ ከጠዋት ከ2፡00 እስከ 3፡00 ሰዓት እንዲሁም ከሰዓት በኋላ ለሚካሄድ ጨረታ ከሰዓት ከ7፡00 እስከ 8፡00 ሰዓት ድረስ ይካሄዳል፡፡
- ገዥ እንዲከፍላቸዉ በሕግ የተወሰኑ የታክስና ግብር የስም ማዛወሪያ ጭምር /የጨረታዉ አሸናፊ/ ገዥዉ ይከፍላል፡፡
- ባንኩ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡
- ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0114-70 03 15/69/47 ሕግ አገልግሎት መምሪያን ወይም ድሬዳዋ ቅርንጫፍን በስልክ ቁጥር 0251 131212/13/14 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ፡፡