ኦሮሚያ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/1992 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት በዋስትና የያዘውን ንብረት ባሉበት በሐራጅ ይሸጣል፡፡

Oromia-international-bank-logo

Overview

  • Category : House & Building Foreclosure
  • Posted Date : 02/06/2023
  • Closing Date : 03/07/2023
  • Phone Number : 0115572107
  • Source : Reporter

Description

የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

ኦሮሚያ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/1992 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት በዋስትና የያዘውን ንብረት ባሉበት በሐራጅ ይሸጣል፡፡

  ተ.ቁየተበዳሪው ስምየንብረት አስያዥ ስምለጨረታ የቀረበው መያዣ ንብረትአበዳሪው ቅርንጫፍንብረቱ የሚገኝበት አድራሻና የቦታ ስፋትየጨረታ መነሻ/ዋጋ

በብር

የጨረታዉ ቀንና ሰዓትጨረታው የወጣው
ከተማቀበሌ/ወረዳየካርታ ቁጥርየቦታ ስፋት በካ.ሜቀን  ሰዓት
1.አቶ ሲሳይ ጫላወ/ሮ ሰላማዊት ፍሰሃመኖሪያ ቤትጉለሌቡራዩቡራዩ ከታBUR/1999/982002,762,466.3029/06/20153፡00-5፡00ለመጀመሪያ ጊዜ
2.አቶ መለሰ መገርሳወ/ሮ ሾላዬ አስቻለውመኖሪያ ቤትአሳሳሻሸመኔአሌሉ178582801,636,935.0130/06/20154፡00-6፡00ለመጀመሪያ ጊዜ
  • ተጫራቾች ከጨረታው ቀን በፊት ንብረቶቹ በሚገኙበት አድራሻ ቀርበው ማየት ይችላሉ፡፡
  • ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ ቦንድ በባንክ ክፍያ ማዘዣ ሲ.ፒ.ኦ አሰርተው ከጨረታው ቀን በፊት ማስያዝ ወይም ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎቹ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው፣ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት ተ.ቁ 1 በኦሮሚያ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት 12ኛ ፎቅ፣ ተ.ቁ 2 በኦሮሚያ ባንክ ሻሸመኔ ቅርንጫፍ ውስጥ ይካሄዳል፡፡
  • በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው የጨረታ ቀን ባለዕዳዎቹ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው እና ታዛቢዎች ባይገኙም ጨረታው ይካሄዳል፡፡
  • በጨረታው የተሻለ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ጨረታውን ካካሄደው የባንኩ ክፍል ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ይባላል፡፡
  • ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች አሸናፊ መሆኑ በጽሁፍ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀን ውስጥ ለባንኩ አጠቃሎ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
  • ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ የማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብም አይመለስለትም፡፡
  • በባንኩ ብድር ፖሊሲ መሰረት የሚፈለገውን ማስረጃ አሟልቶ ለቀረበ የጨረታ አሸናፊ ብድርን በተመለከተ ቀርቦ የባንኩን የብድር መምሪያ ማነጋገር ይችላል፡፡
  • ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል፡፡
  • ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 557 2107/011 558 6497 ዋና መ/ቤት ሕግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ወይም  ለተ.ቁ 1 በ011 273 2015/07 ጉለሌ ቅርንጫፍ፤ ለተ.ቁ 2 በ022-336 0073/03 አሳሳ ቅርንጫፍ ደውለው መጠየቅ ይቻላል፡፡
  • ጨረታው ከመካሄዱ በፊትም ሆነ ከተካሄደ በኋላ ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ወይም ብድሩ ከተከፈለ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች ለመንግስት የሚከፈለውን የስም ማዛወሪያ፤ አስፈላጊ ግብር እና ተጨማሪ እሴት ታክስ ይከፍላል፡፡
  • የንብረቱ ጨረታ አሸናፊ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ካለ የሚከፈለውን ክፍያ ለመክፈል ንብረቱ በሚገኝበት የወረዳ ወይም ከተማ አስተዳደር በመቅረብ የሊዝ ውል መዋዋል አለበት፡፡

ኦሮሚያ ባንክ